ህብረተሰብ
“አገር በቀል የልብ ልዕለ ህክምና የሚሰጥ ቡድን እያዋቀርን ነው”በኢትዮጵያ የልብ ህክምና ማዕከል የማቋቋም ሀሳብ የተጠነሰሰው የዛሬ 40 ዓመት ገደማ በ1970 ዓ.ም በአሜሪካ ነው፡፡ በልብ ህክምና ሙያ ለመሰልጠን (ስፔሻላይዝድ ለማድረግ) በዶክትሬት ዲግሪ የተመረቁበትን የትምህርት ማስረጃና የወደፊት ፍላጎታቸውን የሚገልጽ ሀሳብ ለኒውዮርክ ዩኒቨርሲቲ…
Read 2529 times
Published in
ህብረተሰብ
(እውነተኛ የሰሙኑ ገጠመኝ)አንድ ወዳጄ ከሳምንታት በፊት አንድ ቴአትር ይጽፍና በአዲስ አበባ ከተማ ካሉት ቴአትር ቤቶች ወደ አንዱ ይሄዳል፡፡ ድርሰቱን ለግምገማ እንዲያስገባ ይነገረዋል፡፡ አስገባ፡፡ በቀደም ዕለት የግምገማውን ውጤት ለማየት ወደ ቤተ ተውኔቱ ያመራል፡፡ መዝገብ ቤቶቹም “የግምገማው ውጤት ደርሷል፡፡ መታወቂያዎትን አሳይተው ፈርመው…
Read 3867 times
Published in
ህብረተሰብ
በሰበታ ማየት ለተሳናቸው ያሰሩት ባለ 120 አልጋ ሆስፒታል በቅርቡ ይመረቃል3 ትላልቅ አምቡላንሶችን ለሆስፒታል ለግሰዋል ‹‹ሞት በኩላሊት ይብቃ›› ለተባለው ማህበር 1ሚ.ብር ሰጥተዋልግሪካዊው ሚስተር ባምቢስ ቺማስ ከአገራቸው ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በ1944 ዓ.ም ነው።ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ገና የ21 ዓመት አፍላወጣት እንደነበሩ ይናገራሉ፡፡ ባምቢስ…
Read 3316 times
Published in
ህብረተሰብ
(ዝነኞች በመሞቻቸው ሰዓት)‹‹መጋረጃውን አውርዱት- ቧልቱ አብቅቷል›› ፍራንሶይስ ራቤላይስ (ፈረንሳዊ ፈላስፋና ኮሚክ)“ዕድሜህን ሙሉ ሳትፀልይ በመጨረሻ ሰዓት መፀለይ ዋጋ የለውም!›› ኢታሎ ስቬቮ (አይሁዳዊ ደራሲ)‹‹መኖር እፈልጋለሁ፤ ምክንያቱም ልሰራቸው የምፈልጋቸው ጥቂት ነገሮች አሉ›› አኔዩሪን ቤቫን (በመጨረሻ የህመሙ ሰዓት የተናገረው) ‹‹እግዚአብሄር ይቅር ይለኛል፡፡ ምክንያቱም ሥራው…
Read 1991 times
Published in
ህብረተሰብ
“የመረዳዳትና የመደጋገፍ ባህል ከአያት ቅድመ አያቶቻችን የመጣ ነው” በጉራጌ ዞን፣ የዶቢ ደብረ ፀሀይ ቅዱስ ጊዮርጊስየልማት፣ የቀብርና መረዳጃ ማህበር በ1923 ዓ.ም ነው የተቋቋመው፡፡ 86 ዓመታትን አስቆጥሯል። የማህበሩ መስራቾች የዶቢ ተወላጆች ናቸው።ተወላጆቹ በተለያየ ምክንያት ከቀዬአቸው ወጥተው አዲስ አበባ ይገባሉ፡፡ ያገኙትን እየሰሩም ራሳቸውን…
Read 2327 times
Published in
ህብረተሰብ
“--- በሐሳብ ወዲያና ወዲህ እየተማታ ሌሊቱ ይገሠግሣል፡፡ አራዊቱ ይጮኻሉ፡፡ እንዲያውም አንዳንዶቹበአጠገቡ ናቸው፡፡ ከሹክሹክታ፣ እስከ ግሣት፣ ከሲርታ እስከ ፉጨት ድምጻቸው ይመጣል ይሄዳል፡፡--- ” የቼሮቄ ጎሳዎች በደቡብ ምሥራቅ አሜሪካ የነበሩ ጥንታውያን የአሜሪካ ሕዝቦች ናቸው። የቼሮቄ ወጣቶች ለዐቅመ አዳም መድረሳቸውን የሚገልጡበት አንድ ከባድ…
Read 3909 times
Published in
ህብረተሰብ