ህብረተሰብ

Rate this item
(5 votes)
“አገር በቀል የልብ ልዕለ ህክምና የሚሰጥ ቡድን እያዋቀርን ነው”በኢትዮጵያ የልብ ህክምና ማዕከል የማቋቋም ሀሳብ የተጠነሰሰው የዛሬ 40 ዓመት ገደማ በ1970 ዓ.ም በአሜሪካ ነው፡፡ በልብ ህክምና ሙያ ለመሰልጠን (ስፔሻላይዝድ ለማድረግ) በዶክትሬት ዲግሪ የተመረቁበትን የትምህርት ማስረጃና የወደፊት ፍላጎታቸውን የሚገልጽ ሀሳብ ለኒውዮርክ ዩኒቨርሲቲ…
Rate this item
(7 votes)
(እውነተኛ የሰሙኑ ገጠመኝ)አንድ ወዳጄ ከሳምንታት በፊት አንድ ቴአትር ይጽፍና በአዲስ አበባ ከተማ ካሉት ቴአትር ቤቶች ወደ አንዱ ይሄዳል፡፡ ድርሰቱን ለግምገማ እንዲያስገባ ይነገረዋል፡፡ አስገባ፡፡ በቀደም ዕለት የግምገማውን ውጤት ለማየት ወደ ቤተ ተውኔቱ ያመራል፡፡ መዝገብ ቤቶቹም “የግምገማው ውጤት ደርሷል፡፡ መታወቂያዎትን አሳይተው ፈርመው…
Rate this item
(2 votes)
በሰበታ ማየት ለተሳናቸው ያሰሩት ባለ 120 አልጋ ሆስፒታል በቅርቡ ይመረቃል3 ትላልቅ አምቡላንሶችን ለሆስፒታል ለግሰዋል ‹‹ሞት በኩላሊት ይብቃ›› ለተባለው ማህበር 1ሚ.ብር ሰጥተዋልግሪካዊው ሚስተር ባምቢስ ቺማስ ከአገራቸው ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በ1944 ዓ.ም ነው።ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ገና የ21 ዓመት አፍላወጣት እንደነበሩ ይናገራሉ፡፡ ባምቢስ…
Sunday, 29 January 2017 00:00

የዘላለም ጥግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
(ዝነኞች በመሞቻቸው ሰዓት)‹‹መጋረጃውን አውርዱት- ቧልቱ አብቅቷል›› ፍራንሶይስ ራቤላይስ (ፈረንሳዊ ፈላስፋና ኮሚክ)“ዕድሜህን ሙሉ ሳትፀልይ በመጨረሻ ሰዓት መፀለይ ዋጋ የለውም!›› ኢታሎ ስቬቮ (አይሁዳዊ ደራሲ)‹‹መኖር እፈልጋለሁ፤ ምክንያቱም ልሰራቸው የምፈልጋቸው ጥቂት ነገሮች አሉ›› አኔዩሪን ቤቫን (በመጨረሻ የህመሙ ሰዓት የተናገረው) ‹‹እግዚአብሄር ይቅር ይለኛል፡፡ ምክንያቱም ሥራው…
Rate this item
(0 votes)
“የመረዳዳትና የመደጋገፍ ባህል ከአያት ቅድመ አያቶቻችን የመጣ ነው” በጉራጌ ዞን፣ የዶቢ ደብረ ፀሀይ ቅዱስ ጊዮርጊስየልማት፣ የቀብርና መረዳጃ ማህበር በ1923 ዓ.ም ነው የተቋቋመው፡፡ 86 ዓመታትን አስቆጥሯል። የማህበሩ መስራቾች የዶቢ ተወላጆች ናቸው።ተወላጆቹ በተለያየ ምክንያት ከቀዬአቸው ወጥተው አዲስ አበባ ይገባሉ፡፡ ያገኙትን እየሰሩም ራሳቸውን…
Rate this item
(6 votes)
 “--- በሐሳብ ወዲያና ወዲህ እየተማታ ሌሊቱ ይገሠግሣል፡፡ አራዊቱ ይጮኻሉ፡፡ እንዲያውም አንዳንዶቹበአጠገቡ ናቸው፡፡ ከሹክሹክታ፣ እስከ ግሣት፣ ከሲርታ እስከ ፉጨት ድምጻቸው ይመጣል ይሄዳል፡፡--- ” የቼሮቄ ጎሳዎች በደቡብ ምሥራቅ አሜሪካ የነበሩ ጥንታውያን የአሜሪካ ሕዝቦች ናቸው። የቼሮቄ ወጣቶች ለዐቅመ አዳም መድረሳቸውን የሚገልጡበት አንድ ከባድ…