ህብረተሰብ
የታዋቂውን ኢትዮጵያዊ አስትሮፊዚስት፣ ዶ/ር ለገሠ ወትሮን የህልፈተ ህይወት መርዶ የሰማሁት ከአንድ የቅርብ ወዳጄ ነው፡፡ ስልክ ደውሎ፤ “ዶ/ር ለገሠ ወትሮ ማለፉን እገሌ ነገረኝ፣ ቀብሩ ነገ ነው፣ ቦታውም እንዲህ ነው፣ ከቀብሩ በፊት ግን ቤተ ክርስቲያን የሽኝት ፕሮግራም ተዘጋጅቶለታል። እኔ አልችልም፣ አንተ ግን…
Read 2107 times
Published in
ህብረተሰብ
“--- ከተማችንም ገጠር አይሏት ሕንጻዎቿ እንደ ጡት አጎጥጉጠው፤ ወይ ሁነኛ የመንግሥት ባል አላገባች፣ ወይ እንደ ፈረሰች ከተማ ጨርሶ አልመነኮሰች - እንደ መንደር ምግብ ቤት ድስት አሥር ጊዜ ስትወጠወጥ ትኖራለች፡፡ የሀገሬ ህዳሴየሚጀምረው መቼ ነው ብለው ለሚጠይቁ፤ መልሱ - --” ኢትዮጵያ ውስጥ…
Read 5845 times
Published in
ህብረተሰብ
ያገር ፈርጦች…የታሪክ ሠነዶች… የብርሃን ፈለጎች… የጥበብ አለላዎች ---- በአደባባይዋ ሲኖሩ፤ ሀገር ዐውደ ዓመት… ዐውደ ዓመት ትሸታለች፡፡… ሣቅዋ ይጣፍጣል፤ እንባዋም ፍሬ ያፈራል!... ባንዲራዋም ይፀናል! ኢትዮጵያ ሀገራችን እንዲህ ያሉ ጥቂቶች አሏት፡፡ በአደባባይ ተናግረው፤ በጀርባ ምላስ የሚያወጡ ፌዘኞችዋ እልፍ ቢሆኑም፤… ታማኝ ሆነው የኖሩላት፣…
Read 1877 times
Published in
ህብረተሰብ
“የሁልጊዜ ምኞቱ፣ እዚህ መጥቶ ከኛ ጋር መኖር ነበር” ለመሆኑ እመቤት ከአባቷ ጋር የነበራት ግንኙነት ምን ይመስል ነበር? አሰፋ ጫቦ ምን ዓይነት አባት ነው? ከልጁ ጋር ምን ያወጋል? ስለ ጤንነቱ ሁኔታ ምን ነግሯታል? ህልሙና ዕቅዱ ምን ነበር? የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁአንበሴ…
Read 3598 times
Published in
ህብረተሰብ
ዛሬ ስለ አሰፋ ጫቦ መሞት ሐዘን ላይ ነን!አሰፋ ጨቦ የጨንቻ ሰው መሆኑን በአካል አግኝቼ ያወኩት ማዕከላዊ ምርመራ ድርጅት ውስጥ ከታሰርኩ በኋላ ነው - በ1971 ዓ.ም እኔ ከደርግ ጽ/ቤት ተዛውሬ (ተመርቄ) ስመጣ … ታላቅ ዕድል ነው ልበል፡፡ ይሄ ጉዳይ ለአዘቦት ሟች…
Read 5489 times
Published in
ህብረተሰብ
“አንድ አፍሪቃዊ መንደር ውስጥ የሚኖር ሽማግሌ ሞተ ማለት፣ አንድ ትልቅ ቤተ መጻሕፍት ተቃጠለ ማለት ነው” - እዎቦዋ ጋሼ አሰፋ ጫቦ አንድ ትልቅ ቤተ መጻሕፍት ነበር። እናም ወደማይቀረው ዓለም መጓዙን ስሰማ፣ አንዱ ትልቅ ቤተ መጻሕፍት ተቃጠለብን ስል ቆዘምኩ፡፡ ሞት ሰሞኑን ተደራርቦብኛል፡፡…
Read 1889 times
Published in
ህብረተሰብ