ህብረተሰብ
ማህበረሰቡ ለአዲስ አበባ ነዋሪ ምርቶቹን ለማቅረብ አቅዷል የአውራምባ ማህበረሰብ መስራች አቶ ዙምረታ ኑሩ፣ ባለቤታቸውና በማህበረሰቡ እንግዳ ተቀባይ በመሆን የሚሰሩት ወ/ሮ እናነይ ክብረት እንዲሁም የማህበረሰቡ የህብረትስራ ማህበር ሊቀ መንበር ወጣት ጌታሰው መሃመድ ሰሞኑን ለስራ ጉዳይ ወደ አዲስ አበባ በመጡበት ወቅት የአዲስ…
Read 2350 times
Published in
ህብረተሰብ
ሰሞኑን “የህግ የበላይነት ለዘላቂ ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ የፍትህ ሳምንት ለ7ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው፡፡ ይሄን መነሻበማድረግ የፍትህ ሥርዓቱ ምን ደረጃ ላይ ነው? የህግ የበላይነት ሰፍኗል? ዜጎች በህግ የበላይነት እምነት አሳድረዋል? በሚሉና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ…
Read 1879 times
Published in
ህብረተሰብ
ለኪነጥበብ ቅርበት በነበረው ቤተሰብ ነው ተወልዶ ያደገው፡፡ አባቱ አቶ ካሳሁን ገርማሞ ታዋቂ ጋዜጠኛ፤ የዘፈን ግጥም ደራሲና የመድረክ መሪ ነበሩ። ‹‹ሙዚቃ ህይወቴ›› የተሰኘው ዘፈኑን ለአባቱ መታሰቢያ አድርጎ ሰርቶላቸዋል። እናቱ ወይዘሮ ጥላዬ አራጌ ደግሞ በዳንስ ሙያ ያሳለፉ ኩሩ ኢትዮጵያዊ የቤት እመቤት ናቸው፡፡ …
Read 12608 times
Published in
ህብረተሰብ
· “ይሄ ማዕከል ተሰርቶ በነጋታው በሞትኩ” (አርቲስት ፋንቱ ማንዶዬ) · “በሁሉም ከተሞች የአረጋውያን ማዕከላት ይገነባሉ” ሜሪ ጆይ የልማት ማህበር የዛሬ 8 ዓመት የአረጋዊያን ሁለገብ አገልግሎት ማዕከል ለመገንባት በሀዋሳ ከተማ 6 ሺህ ካ.ሜ ቦታ የተረከበ ሲሆን በ2003 ዓ.ም ግንባታው ተጀምሮ ዘንድሮ…
Read 3036 times
Published in
ህብረተሰብ
(ካለፈው የቀጠለ) ‹‹ወዳጄ›› ይለኝ የነበረ ሰው አለፈ!! (ካለፈው የቀጠለ) ‹‹ወዳጄ›› ይለኝ የነበረ ሰው አለፈ!!ባለፈው ሳምንት አዲስ አድማስ፤ አሰፋ እና እኔ ማዕከላዊ እሥር ቤት ውስጥ እንኖር እንደነበረ፤ ተርኬላችኋለሁ፡፡ ከዚያው ልቀጥል፡፡- አሰፋ ትዝታው አያልቅም፡፡ አሰፋ ካለው ባህሪ አንዱ፣ አጠገቡ ካለ ሰው ጋር…
Read 1906 times
Published in
ህብረተሰብ
ጊልጋሜሽ በደቡብ ምዕራብ እስያ፤ በሜሶፖታሚያ ውስጥ ትገኝ በነበረቺው የዑር (የዑሩክ) እውነተኛ ንጉሥ የነበረ መሆኑን ከተለያዩ ሰነዶች ለመረዳት ይቻላል፡፡ የጊልጋሜሽ የጀግንነት ገድል ከክርስቶስ ልደት በፊት በሰባተኛው መቶ ክፍለ ዘመን በአሶራውያን ከመጻፉና ከመጠበቁ በፊት በመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች ዘንድ ለብዙ ዘመናት ይታወቅ ነበር፡፡…
Read 1483 times
Published in
ህብረተሰብ