ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
· ስጋታችን፤ ሰብአዊ መብትን በተመለከተ በህብረተሰቡና በመንግስት ያለው ግንዛቤ ደካማ መሆን ነው · የመንግስት አስፈፃሚዎች ወደ ጥሰት ሲገቡ ፣“በህግ ይጠየቁ” ብሎ በድፍረት የጠየቀ ተቋም ነው · ገለልተኛ ባንሆን መንግስትንና ሥራ አስፈጻሚውን የሚያብጠለጥል ሪፖርት አናቀርብም ነበር በሀገሪቱ ተፈጥረው የነበሩ ተቃውሞና ግጭቶችን…
Rate this item
(0 votes)
“ለሀገር አንድነት፣ ሠላም፣ እድገት … ተግተን መስራት አለብን” - ዶ/ር ነገሪ ሌንጮየመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ኃላፊ ሚኒስትር መንግስት ያለፈውን ዓመት እንዴት አሳለፈ? ሊጋፈጣቸው ያልቻላቸው ተግዳሮቶች ምን ነበሩ? ስህተቶቹንና ጉድለቶቹን ያውቃቸዋል? ካወቃቸው … ለማረም ምን አደረገ? የአዲሱ ዓመት ፈተናዎችና ተስፋዎች ምንድን ናቸው…
Rate this item
(1 Vote)
 “--- ስለ ኢትዮጵያዊ ባህላዊ እሴቶች የሚወያይና የሚከራከር ካገኘች፣የዚያ ዘመኗ ኢትዮጵያ፣ በአድሃሪነት ወይም በፊውዳልነት እየፈረጀች፣አገራዊ ተቆርቋሪዎችን ማንቋሸሹንና ማሸማቀቁን ተያያዘችው። ፍጻሜውም ይሄው እስከ ዛሬ ከፍለን ያልጨረስነው የጥላቻ ፖለቲካ ሆነ። የራሱን ማንነት የካደ ትውልድ፣ ቀድሞውንስ እርስ በእርስ እንደማይካካድ ምን ዋስትና አለው።---” ይሄ እራሱን…
Rate this item
(5 votes)
ሀብታሙ አለባቸው፣ ዛሬም ብዕሩንና ብራናውን አጣምሮ፣ የኢትዮጵያን ፖለቲካ ለመቃኘት ሞክሯል። ቅኝት በመቃኘት ይታዘዛል። ጥሩ ቃኚ፣ ጥሩ ዜማን እንደሚያወጣ እሙን ነው፡፡ ሀብታሙ በቅኝቱ ጥሩ ዜማን አውጥቶ ይሆን የሚለው እንደ አድማጮቹ የሚወሰን ነው፡፡ በበኩሌ ያልተደፈረውን የቤተ መንግስት ጓዳ፣ ያልተደፈረውን የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነትና ያልተለመደውን…
Rate this item
(5 votes)
አንድ ማህበረሰብ፤ ማህበራዊ አንድነቱ፣ ግላዊ ፈቃዱ፣ ሠላሙ፣ ጥቅሙ፣ ነጻነቱ፣ መብቱ፣ ማንነቱና ውርሶቹ ሁሉ ተጠብቀው እንዲቀጥሉለት መንግስት ያስፈልገዋል። ይህንን ለማድረግ ደግሞ በታላላቆቹ የፖለቲካ ፈላስፎች በእነ ሆብስና ሩሶ አስተምህሮ መሰረት፤ ግለሰቡ ወይም ህዝቡ ስልጣኑንና በጎ ፈቃዱን በስምምነት መንግስት ለሚባለው አካል ማስገዛት አለበት።…
Rate this item
(3 votes)
 በ2008 ዓ.ም በሀገሪቱ ተፈጥሮ ለነበረው ተቃውሞና ግጭት መፍትሄ ለመሻት ከተንቀሳቀሱ አካላት አንዱ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሲሆን ሌላኛው 120 የተለያዩ አባላት ያሉት “የሽማግሌዎች ቡድን” ነበር፡፡ እነዚህ አካላት የሀገሪቱ ችግሮች በሽምግልና እና በእርቅ ነው ሊፈቱ የሚገባው የሚል አላማ ይዘው ሲንቀሳቀሱ መቆየታቸው…