ነፃ አስተያየት
የፖለቲካ ድርድር እንዲካሄድ ሲጠይቁ ከነበሩ ፖለቲከኞች አንዱ አቶ ልደቱ አያሌው ናቸው። በድርድሩ አስፈላጊነትና ሊያስገኝ የሚገባው ውጤት፣ የፓርቲዎች በአንድነት ለድርድር መቅረብና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ለቀረበላቸው ጥያቄዎች አቶ ልደቱ ተከታዩን ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ • በድርድሩ የኢህአዴግን ጥልቅ…
Read 2577 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከውይይቱ ምን ይጠበቃል? በሀገሪቱ የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ አንጋፋዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ ጋር የድርድርና ውይይት መድረክ እንዲዘጋጅላቸው በተደጋጋሚ መወትወታቸው አይዘነጋም፡፡የመጀመሪያው የድርድርና የውይይት መድረክም ባለፈው ሳምንት በፓርላማ ተካሂዷል። አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውይይቶቹና ድርድሮቹ ለመገናኛ ብዙኃን ፍጆታ የሚውሉና የይስሙላ እንዳይሆኑስጋት ቢኖራቸውም…
Read 4551 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ድሮ... አሜሪካን እየተሳደብንም ቢሆን፣ እርዳታ አይቀርብንም ነበር• (“የአሜሪካ ወዳጅነት መሆን ሌላ! የአሜሪካ እርዳታ መቀበል ሌላ!”)• ዘንድሮ... የእርዳታ ገንዘብ የዶናልድ ትራምፕ ኢላማ ውስጥ ገብቷል።• “ነገር ለሚፈልጉን፣ እርዳታ አንሰጥም”... እያሉ ነው - ሰውዬው።“ሌሎች አገሮች ላይ፣ ጫና አናደርግም። እንዲህ አድርጉ... እንዲያ ሁኑ…
Read 4516 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከውይይቱ ምን ይጠበቃል?በሀገሪቱ የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ አንጋፋዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ ጋር የድርድርና ውይይት መድረክ እንዲዘጋጅላቸው በተደጋጋሚ መወትወታቸው አይዘነጋም፡፡የመጀመሪያው የድርድርና የውይይት መድረክም ባለፈው ሳምንት በፓርላማ ተካሂዷል። አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውይይቶቹና ድርድሮቹ ለመገናኛ ብዙኃን ፍጆታ የሚውሉና የይስሙላ እንዳይሆኑስጋት ቢኖራቸውም አብዛኞቹ…
Read 1709 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አማዞን ላይ ይህንን አዲሱን ቬፐር የሚሉትን ሲጋራ ማጨሻ፣ “$4.99 ለመላኪያ የሚሆን ክፈልና ውሰድ” የሚል አነበብኩና እንደተባለው አዘዝኩ። ለማዘዝ ሁሌ እንደሚደረገው የክሬዲት ካርድ (Credit Card) ቁጥር ሰጠሁ። ከሁለት ቀናት በኋላ “ለመላኪያ $2.99 እንደገና እንጨምራለን” አሉ። ገርሞኝ ለሁለት ብር አልሟገትም ብዬ አለፍኩት።…
Read 2693 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአገራችን የፖለቲካ ምህዳር ለተቃዋሚዎች (እኔ “አማራጭ የፖለቲካ ሀይሎች” ማለቱን እመርጣለሁ) ፈታኝ እየሆነ መምጣቱን ብዙዎች ይስማማሉ። አማራጭ ኃይሎቹ በተለያዩ መድረኮች ምህዳሩ እንዲሰፋ ገዥውን ፓርቲ ሲማጸኑ ቆይተዋል፤ በምህዳሩ መጥበብ ሳቢያ ሊከተሉ የሚችሉ ችግሮችን በመጥቀስም ጭምር። እንደ ብዙዎቹ እምነት፣ ገዥው ፓርቲ ለረጅም ጊዜያት…
Read 1457 times
Published in
ነፃ አስተያየት