ነፃ አስተያየት
በአስር ክፍለ ከተሞችና በ116 ወረዳዎች የተከፋፈለችው አዲስ አበባ የአፍሪካ መዲናና የዓለም አቀፍ ተቋማት መገኛም ናት። በዚህም ምክንያት ፈጣን እድገቷም ሆነ፣ ዘገምተኛ ጉዞዋ ከሀገር አልፎ የሌላውን ዓለም ትኩረት መሳቡ አይቀርም፡፡ ስለሆነም የከተማዋ አስተዳደራዊ መዋቅር በሁሉም ዘርፍ የተጠናከረና ከሀገር አልፎ አህጉራዊ ደረጃውን…
Read 2139 times
Published in
ነፃ አስተያየት
\ኢንቨስተርና ነጋዴ ሁላ! ተቃዋሚ ፓርቲ መስርት ተብለሃል። በማን? በኢህአዴግ ነፃ ገበያና “ዲሞክራሲ”፡ የህልውና ጥያቄ ሲሆኑበት ኢህአዴግ እስከ ዛሬ፤ ነፃ ገበያን እና የአሜሪካ ዲሞክራሲን ላለማጣጣል ይጠነቀቅ ነበር። በተለይ ከ1993 ዓ.ም ተሃድሶ ወዲህ፣ አውሮፓንና አሜሪካን በአርአያነት ይጠቅስ ነበር። ገናናነትና “ሶሻሊዝም”፡ የማይጥላቸው አባዜ…
Read 3521 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ቢሆንስ ምን ችግር አለው? “ህዝብ” ናቸዋ!ችግር ቢኖረውስ የት ይደረሳል? ዝም ነው!ብዙዎቻችን ፈቅደን ያስጀመርነው አይደል!የመንግስት ሰራተኞች ከሌላው ዜጋ የበለጠ የኮንዶምኒዬም ኮታ እንደሚመደብላቸው ባለፈው ቅዳሜ እለት ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ሲናገሩ በጣም ነበር የገረመኝ። የመንግስት ሰራተኞች ከሌላው ዜጋ በምን ይበልጣሉ? በርካታ የፓርቲ አባላትን…
Read 3353 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“እግዚአብሔር የፈቀደውን ነው የምንሰራው”ብፁዕ አቡነ ማትያስ “ከኔ ይበልጥ ወንድሞቼ እንዲመረጡልኝ ነው የምመኘው”(ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፤ የባሌ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ) “ፓትርያሪክም ብሆን ሊቀጳጳስ እርቁ ይቀጥላል(ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ፤ የሰሜን ጐንደር ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ)ለስድስተኛ ፓትርያርክነት እጩ መሆንዎን የሰሙት ከማን ነው?ሰው ዝም ብሎ ያወራል፡፡ እገሌ…
Read 4304 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 03 March 2013 00:00
“ሶሻሊዝም” ደርግ ከራሽያ የጦር መሣሪያ እርዳታ ጋር የተቀበለው ርዕዮተዓለም ነው!?
Written by ገዛኸኝ ፀ. (ፀጋው)
ባለፈው ሳምንት ብርሃኑ ሰሙ የተባሉ የአዲስ አድማስ የዘወትር ፀሐፊ፣ “145 ዓመታት የፈጀ ትግልና ውጤቱ” በሚል ርእስ አንድ ፅሁፍ አስነብበዋል፡፡ ፀሐፊው፣ “በአገራችን የዘመናት ጉዞ ችግር ብቻ ሳይሆን እድገትም እንዳለ፣ የኢፌድሪ የመከላከያ ቀንን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀውን ኤግዚቢሽን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ለ10 ቀናት የቆየው…
Read 7213 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ፓትርያሪክ እንድሆን የመንግስት ባለሥልጣን አላግባባሁም ‹ካህናትና ምእመናን ለቤተ ክርስቲያንና ለቤተ ክርስቲያን ብለው ብቻ ማሰብ፣ ይገባቸዋል›› - /ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል/ አምስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በሞተ ሥጋ ከተለዩ ስድስት ወራት ተቆጠሩ፡፡ ከፓትርያርኩ ኅልፈት በኋላ…
Read 9218 times
Published in
ነፃ አስተያየት