ነፃ አስተያየት
በአቶ ሐይሉ ገ/ሕይወትና በሼል ኢትዮጵያ ወይም ኦይል ሊቢያ መካከል ስለነበረው ሁኔታ አቶ አብዱልመሊክ ሁሴን በተባሉ ሰው ወይም ስም የተፃፈውን አቤቱታ ተመልክተነዋል፡፡ የአቶ አብዱልመሊክ ሁሴን አቤቱታ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ “በግልፅ ደብዳቤ” የተፃፈ ሲሆን ዋናው ዓላማው አቶ ሐይሉ ገ/ሕይወት በሼል ኢትዮጵያ ወይም ኦይል…
Read 2170 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በጥቅምት ወር፣ በአንድ ቀን 175 ሺ ቲኬት ተሽጧል።• ትያትሩ የሚከፈተው፣ በመጪው ሐምሌ ወር ነው።• በተነባቢነት ‘ሪከርድ’ የሰበረ መፅሃፍ! በፊልምም እንዲሁ። “ሃሪ ፖተር...” በሚል ርዕስ ለንባብ የበቃው የመጀመሪያው መፅሃፍ፣ ሃያኛ ዓመቱን ሊደፍን ተቃርቧል። ያኔ፣ ደራሲዋ ጄኬ ሮውሊን፣ አሳታሚ ለማግኘት ለወራት…
Read 2696 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ልብ አንጠልጣይ ታሪክንና ትልልቅ ሃሳቦችን ያስታረቀች ደራሲ• ለዘመናችን ቀውሶች ሁነኛ መፍትሔዎችን አቅርባለች“እስቲ በአንድ ሺ ኮፒ አትመን እንሞክረው” ተብሎ የተጀመረው የሃሪ ፖተር ታሪክ፣ በህትመትና በሽያጭ ብዛት... አቻ ያልተገኘለት ዝነኛ ታሪክ ሆኗል፡፡ ግማሽ ቢሊዮን ኮፒ ሊደርስ ምን ቀረው! “ለማንኛውም፣ የቀን ስራ…
Read 5482 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ትቸው ረስቸው ሆኜ እንደነገሬ፤በምን አስታውስኩት ይህን ጉዳይ ዛሬ?“መድረክ ንጉሳዊ ነው እንዴ?” በሚል ግርማ ሰይፉ አንድ የኔንም ስም የሚጠቅስ ጽሁፍ አቅርቧል። አቶ አሰፋ ጫቦ በቅርቡ ባሳተመው መፅሀፍ ውስጥ የሸዋ ንግስና ከተመለሰ የእኛም መመለስ አለበት የሚል ስላቅ አቅርቦ ነበር፡፡ ፕሮፌሰር በየነም ቤተሰቦቻቸው…
Read 3015 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• መንግስት፣ ድሮ ድሮ፣ እንዳሻው ቢዝረከረክ መተማመኛ ነበረው - የሬዲዮና የቲቪ ፕሮፖጋንዳ፡፡ ዛሬ ግን፣ መተማመኛው አቅም እያጣ ነው፡፡ ተቀናቃኝ የፕሮፖጋንዳ ባለቤቶች በዝተዋል፡፡• ጭፍን ተቃውሞ፣ ድሮ ድሮ፣ የቻለውን ያህል እያጋነነ ቢናገርና ቢቀሰቅስ መተማመኛ ነበረው - መዘዙ ቀርፋፋና ጥቂት ነው፡፡ ዛሬ ግን፣…
Read 3967 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአመራር ውዝግብ ውስጥ የከረመው የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፤ ባለፈው ሳምንት ጠቅላላ ጉባኤውን በዝግ አካሂዶ አዳዲስ አመራሮችተመርጠዋል፡፡ ቀደም ሲል የፓርቲው ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ አበባው መሃሪ፣በድጋሚ መሪ መሆን እንደማይፈልጉ በመግለጻቸው ከውድድር ውጭ ተደርገው፣ዶ/ር በዛብህደምሴ የመኢአድ ፕሬዚዳንት ሆነው በጉባኤው መመረጣቸው ተገልጿል፡፡ በሌላ…
Read 2116 times
Published in
ነፃ አስተያየት