ነፃ አስተያየት

Rate this item
(8 votes)
* የኢትዮጵያ ፖለቲካ ታሟል፤አዲስ ሃኪምና መድሃኒት ይፈልጋል* ኢህአዴግ ውስጥ ካለው ምሁር በተቃዋሚው ጎራ ያለው በእጅጉ ይልቃል* ኢህአዴግ ለኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ውለታ እንዲውል እጠይቀዋለሁ ለ3 ወራት ገደማ አሜሪካ ቆይተው የተመለሱት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና፣ በወቅታዊ አገራዊ ችግሮች…
Rate this item
(3 votes)
ኢትዮጵያ ውስጥ እንቅልፍ ከጠፋ ከራረመ። ከአድማስ ባሻገር የሚያይ አይን ጨላለመ፡፡ ልብም በስጋት አፈገፈገ፡፡ “ነገ” የሚለውን ቅርብ ቀን “እንዲህ ይሆናል!” ለማለት የተደረደሩ ጡቦች ረገፉ፤ ሁሉም ነገር ደቀቀ፤ላመ ፈሰሰ! ሀገር በምን ላይ ትቁም? ብንል ታሪክ ተንሸራትቷል፣ኪዳን ፈርሷል … ስለዚህ ቀጣዩ ቀን ምን…
Rate this item
(4 votes)
ባለፈው እሁድ መስከረም 22፣ በኦሮሞ ማህበረሰብ ዘንድ ትልቅ ቦታ በሚሰጠው የኢሬቻ በዓል ላይ በደረሰው አስከፊ አደጋ፣ በርካታ ኢትዮጵያውያን መሞታቸውን ተከትሎ ለ3 ቀናት ብሄራዊ ሀዘን ታውጇል፡፡ የፖለቲካ ጨዋታውን ትተን፣ የዜጎቻችን ሞት በእጅጉ ያሳዝናል፡፡ በዚህ ረገድ ፖለቲከኛና ህዝብ የተለያዩ ናቸው፡፡ በተለይ ጤነኛ…
Rate this item
(6 votes)
አሁን የምንገኝበት ዘመን በየሐገሩ ልዩ ልዩ ቀውስ ተንሰራፍቶ የሚታይበት ዘመን ነው፡፡ አሁን የምነገኘው፤ በሶሻሊዝም ተስፋና በካፒታሊዝም ረድዔት መጽናናት ባልቻለች ዓለም ውስጥ ነው፡፡ አሁን እንደ ካርል ማርክስ፣ እንደ ሲግሞንድ ፍሮይድ ወይም እንደ አንስታይን ያሉ ‹‹ፀያህያነ ፍኖት›› በእጅጉ የሚያስፈልጉበት ዘመን ነው፡፡ አሁን…
Rate this item
(10 votes)
በየአካባቢው የተቃውሞና የግጭት ማዕበል በተባባሰበት ሰሞን፣ ኢቢሲ በተከታታይ ያስተላለፋቸው ሁለት ዜናዎች፣ የአገራችንን ተስፋ አስቆራጭ ሁኔታ ያሳያሉ። ስብሰባ ላይ የሰነበቱ የኢህአዴግ መሪዎች፣ ስር ነቀል የመፍትሄ ውሳኔ እንዳስተላለፉ ይገልፃል የመጀመሪያው ዜና። በቂ የስራ እድሎች አለመፈጠራቸው የኛ ጥፋት ነው በማለት የተናገሩት የኢህአዴግ መሪዎች፣…
Rate this item
(10 votes)
ከአሜሪካና ከአውሮፓ ግድም፣ ለአገራችን ችግር የሚበጅ አንዳች መፍትሄ ወይም ድጋፍ ለማግኘት መመኘት፣ በጭራሽ ነውር አይደለም። በእውቀትም ሆነ በሃብት ቀድመው የደረጁ፣ በፖለቲካም ሆነ በኢኮኖሚ ስርዓታቸው የተሻሉ... በአጠቃላይ፣ በስልጣኔ ደህና የተራመዱ አገራት ናቸው - እነ አሜሪካ እነ እንግሊዝ። ከአርአያነታቸው በተጨማሪ፣ በተግባር የአገራችንን…