ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
የኢህአዴግ ጥልቅ ተሃድሶና ግምገማ እንዲሁም ሹም ሽር ቀጥሏል፡፡ በፊት አውራሪነት የኦሮሚያ፣ከዚያም የአማራ፣በቅርቡ ደግሞ የትግራይ ክልል ሹም ሽር አድርገው አዳዲስ ካቢኔዎች መስርተዋል፡፡ የህዝብ ተቃውሞና ብሶትን መነሻ አድርገው የፌደራሉን ጨምሮ በየክልሉ የተቋቋሙት ካቢኔዎች መለያቸው ምሁራንን በብዛት ማሰባሰባቸው ነው፡፡ በተለይ የትግራይ ክልል፣ከፍተኛ ቁጥር…
Rate this item
(1 Vote)
 የኢህአዴግ ጥልቅ ተሃድሶና ግምገማ እንዲሁም ሹም ሽር ቀጥሏል፡፡ በፊት አውራሪነት የኦሮሚያ፣ከዚያም የአማራ፣በቅርቡ ደግሞ የትግራይ ክልል ሹም ሽር አድርገው አዳዲስ ካቢኔዎች መስርተዋል፡፡ የህዝብ ተቃውሞና ብሶትን መነሻ አድርገው የፌደራሉን ጨምሮ በየክልሉ የተቋቋሙት ካቢኔዎች መለያቸው ምሁራንን በብዛት ማሰባሰባቸው ነው፡፡ በተለይ የትግራይ ክልል፣ከፍተኛ ቁጥር…
Rate this item
(8 votes)
ኢህአዴግ ጥልቅ ተሃድሶ በሚል በጀመረው ዘመቻ፣ በየክልሎቹ ግምገማና የካቢኔ ለውጦች በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ህዝብንበበደሉ የስራ ኃላፊዎችም ላይ በቁርጠኝነት እርምጃ እንደሚወስድ በይፋ እየገለፀ ነው፡፡ የፖለቲካ ጉዳዮች ተንታኙ አቶሙሼ ሰሙ መንግስት እየተከተለ ባለው አቅጣጫ ላይ ጥያቄና ጥርጣሬ ያነሳሉ፡፡ አቶ ሙሼ ከአዲስ አድማስ…
Rate this item
(6 votes)
• ሙሰኞች አሉብን ብለዋል፤ እስካሁን ግን አንድም በሙስና የተከሰሰ አላየንም • ሚሊየነሮቹ እንዴት ነው “ሀብታችሁ ከየት መጣ?” ተብለው የሚጠየቁት? • በሃቅ ላይ የተመሰረተ ግምገማ ይኖራል የሚል እምነት የለኝም • ‹‹ኢትዮጵያዊነት›› በሚለው ዙሪያ መሰባሰብ አስቸጋሪ እየሆነ ነው በወቅቱ የኢህአዴግ ግምገማዎች፣ በተሃድሶና…
Rate this item
(12 votes)
“ዶናልድ ትራምፕ፣ በቅርቡ እንደሚታሰሩ ታዋቂው ፕሮፌሰር ተናግረዋል” … ይሄ ከሳምንት በፊት በኢቢሲ የተላለፈ ዜና ነው። የኢቢሲ ዜና፣ በሌጣው የተሰራጨ አይደለም። በቪዲዮ ታጅቧል። ዝነኛው ፕሮፌሰር አለን ሊክማን፣ በገዛ አንደበታቸው ሲናገሩ ታይተዋል - በኢቢሲ ዜና። ዜናው፣ በጣም ያስደንቃል። አለምን የሚያናውጥ ትልቅ ዜና፣…
Rate this item
(8 votes)
ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በግንቦት 2009 ምርጫ ማግስት ያቋቋሙትን ካቢኔ በመበተን፣ ምሁራንንበርከት አድርገው አዲስ ካቢኔ ሾመዋል፡፡ፖለቲከኞችና የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችስ ምን ይላሉ? የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ፣ በአዲሱካቢኔ ዙሪያ የአንጋፋ ፖለቲከኞችን አስተያየት እንደሚከተለው አጠናቅሮታል፡፡“ተቃዋሚዎችና ኢህአዴግ መወያየት አለባቸው”አቶ ሙላቱ ገመቹ (የኦፌኮ አመራር)የህዝቡ ጥያቄዎች…