ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፣ ከታህሳስ 3 ቀን ጀምሮ ለ17 ቀናት ሐገሪቱ የምትገኝበትን ወቅታዊ ሁኔታ መነሻ በማድረግ፣ ሰፊ ግምገማ ማካሔዱን ታህሳስ 21 ቀን 2010 ዓ.ም ባወጣው ድርጅታዊ መግለጫ ማስታወቁ ይታወሳል።የአቋም መግለጫው እንደሚያትተው፣ ድርጅቱ አሁን በሐገሪቱ ውስጥ…
Read 2710 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር አቶ የሸዋስ አሰፋ እና የመኢአድ ፕሬዚዳንት ዶ/ር በዛብህ ደምሴ፤ በአሜሪካ የአራት ወራት ቆይታ አድርገው ወደ ሃገር ቤት ተመልሰዋል፡፡ የአሜሪካን ቆይታቸውን አስመልክተው ሰሞኑን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይም፣ ጉዟቸው ስኬታማ እንደነበር የፓርቲዎቹ አመራሮች አስታውቀዋል፡፡ ለመሆኑ ምን ዓይነት ስኬት…
Read 1444 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ፉክክር ማለት፣… ይሄኛው ዘራፍ እያለ ሲፎክር፣ ያኛው እያቅራራ ይፎክራል። የመገንደስና የመደምሰስ ፉከራዎች! • ክርክርስ (ክር-ክር)?… ከወዲህ፣ መከርከር መገዝገዝ እየበረከተ፤… ከወዲያኛውም፣ መከርከርና መተንፈሻ ማሳጣት እየገነነ! ውድድር ማለት፣… ማዋረድ፣ መዋረድ፣ መወራረድ የሚሆንብን፤… በየእለቱ የሚወደሰው “ውይይት” የተሰኘው ነገር ደግሞ፤… በዋይታ የምንወጋገዝበት፣ የ“ወዮልህ”…
Read 3578 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በ1987 ዓ.ም በጸደቀው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ̄̄̄−መንግስት ላይ ከሚሰነዘሩት አበይት ትችቶች፤ እንደውም ዋነኛው ማለት ይቻላል፣ ክልሎች የተዋቀሩበት መንገድ ነው። የፌደራል ስርዐትን በሚከተሉ ሀገራት፣ ስልጣንን ለማከፋፈልና በአግባቡም ለማስተዳደር ይረዳ ዘንድ የተለያየ ስያሜን እየሰጡ (እንደ ክፍለ−ሀገር፣ ክልል፣ ኔሽን(ብሔር) እና የመሳሰሉትን) በፌደራል…
Read 3320 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፈው ሳምንት ‹‹የኦቦ ለማ፣ የኦሮሞ ህዝብና የኦሮሞ ልሂቃን ንቃት›› በሚል ርዕስ አንድ ጽሁፍ ማቅረቤ ይታወሳል፡፡ በዛ ጽሑፍ ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት መዘመሩ መልካምና ሊበረታታ የሚገባው መሆኑን ጠቅሼ፣ የታሪኩን ሌላኛውን ገፅታ (The other side of the story) በዚህኛው ሳምንት እንደምመለስበት ቃል ገብቼ…
Read 1945 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ህወሓት የበላይ ለመሆን አዲስ ሀሳብና አቅም የለውም • የህዝቡ ችግር የእርስ በእርስ ግንኙነት ሳይሆን የዲሞክራሲ ነው • ከኢትዮጵያ አንድነት ይልቅ ልዩነት ከሚገባው በላይ ተሰብኳል የአረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ለሉአላዊነት ፓርቲ ም/ሊቀ መንበር አቶ ጎይቶም ፀጋዬን፣ በወቅታዊ የፖለቲካ ችግሮች፣ በብሔርተኮር ግጭቶች…
Read 1611 times
Published in
ነፃ አስተያየት