ነፃ አስተያየት

Rate this item
(14 votes)
ኢትዮጵያዊ ብሄርተኝነትን ላለፉት 27 ዓመታት የፖለቲካ ውክልና እንዳይኖረውና በሀገሪቱ ፖለቲካ ውስጥ ራሱን የቻለ የፖለቲካ ኃይል ሆኖ እንዳይወጣ ተደፍቆ ኖሯል፡፡ በዚህ ፅሁፍ ውስጥ የምንመለከተውም፣ የዶ/ር አብይ አህመድን ምርጫ ተከትሎ፣ አንገቱን ከደፋበት ቀና ቀና ማድረግ ስለጀመረው ስለ ኢትዮጵያዊ ብሄርተኝነት ማንሰራራት ነው፡፡ዶ/ር አብይ…
Rate this item
(5 votes)
“--ዶ/ር አቢይ በፓርቲያቸው ድጋፍ የመጡ ናቸው፡፡ ሆኖም ብዙዎቹ ንግግራቸው ለፓርቲያቸው ሳይሆን ለህዝቡ ቅርብ መሆን መፈለጋቸውን የሚያሳዩ ናቸው፡፡ በፕሬዚዳንታዊ የምርጫ ስርዓት የሚወዳደሩ ብዙ መሪዎች፤ በምርጫ ፉክክሩ ወቅት ይዘው የመጡትን ጠባብ የምርጫ አጀንዳ ከምርጫ በኋላ በመተው ሐገርን በሙሉ የሚያቅፍ አጀንዳ ላይ ትኩረት…
Rate this item
(3 votes)
 • ህዝቡ ወደ ጎዳና የወጣው ነፃነትን ፍለጋ እንጂ ኢህአዴግን ለማደስ አይደለም • የሰብአዊ መብት ጥሰት የሚፈጸመው በፖሊሶች ሳይሆን በሥርአቱ ነው • ትግሉ ዳር እስኪደርስ በውጭ ሃገር እኖራለሁ ብዬ አላስብም ለ6ዓመታት ከታሰረ በኋላ በቅርቡ ከእስር የተለቀቀው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፤ ከሰሞኑ የዓለማቀፉ…
Rate this item
(2 votes)
“--ብዙ ተስፋ ይታየኛል፡፡ አሁን ትግሉ ጥሩ ፍሬ እያፈራ ይመስለኛል፡፡ ወደፊትም የተሻለች ዲሞክራቲክ ኢትዮጵያን ለመፍጠር የበለጠ ትግል እንደሚያስፈልግ ጥርጥር የለውም፡፡ እኔም ለዚያ እውን መሆን መክፈል ያለብኝን መስዋዕትነት ሁሉ እከፍላለሁ፡፡---” በ22 ዓመት ዕድሜዋ “ሰማያዊ” ፓርቲን የተቀላቀለችው ወጣቷ ፖለቲከኛ ወይንሸት ሞላ፤ በ5 ዓመት…
Rate this item
(5 votes)
“የመንግስት ፕሮጀክቶችን እንደ አሸን የመፈልፈል ዘመቻ” - ይሄ ነው ቁልፉ በሽታ (“ስትራቴጂክ ነቀርሳ” እንዲሉ)።“በየዓመቱ፣ ብዙ ቢሊዮን ብር የድሃ አገር ሃብትን በብክነት የሚያጠፋ ነው” - ቁልፉ በሽታ።ዋና ዋና የአገራችን የኢኮኖሚ ቀውሶች፣ እየከፉና እየበረከቱ የመጡት በዚሁ ቁልፍ በሽታ ሳቢያ ነው።የኢኮኖሚ መዘዞቹ፣ ከዚያም…
Rate this item
(2 votes)
 ታሪካዊ እንደሆነ የተነገረለት የአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ንግግር ባልተለመደ መልኩ አብዛኛውን የህብረተሰብ ክፍል አስደስቷል፡፡ ተቃዋሚዎችን ጨምሮ፡፡ ምስጢሩ ምንድን ነው? ከንግግራቸውም በመነሳት ብዙዎች ለጠ/ሚኒስትሩ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ፖለቲከኞች፣ የሃይማኖት አባቶችና ታዋቂ ኢትዮጵያውያን በጠ/ሚኒስትሩ ንግግር ላይ…