ነፃ አስተያየት

Rate this item
(3 votes)
 ይህን በወቅታዊ የአገራችን ማህበረ-ፖለቲካ ጉዳይ ላይ የሚያጠነጥን መጣጥፍ እንዳዘጋጅ መነሻ የሆኑኝ ሦስት አበይት ምክንያቶች ናቸው፤ እነሱም በቅርቡ በህወሓት ሊቀ መንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የተሰጠው መግለጫ፣ የህወሓቱ ሥራ አስፈጻሚ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ ከኤልቲቪ (LTV) ሾው አዘጋጅ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስና…
Rate this item
(5 votes)
• መንገድ መዝጋት? (ለዚያውም በብድር የተሰራ መንገድ? ከአፍሪካ አገራትም በታች፣በመንገድ እጦትና እጥረት የምትጠቀስ አገርውስጥ!)።• በየወሩ፣ “ከተሽከርካሪ የፀዱ የመንገዶች ቀን እንደሚጀመር የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ” ይላል ዜናው - የምስራች ይመስል።• መንገዶች በብድር የተሰሩትና በዶላር ወለድ የሚከፈልባቸው ለዚህ ነው? “ከመኪና ነፃ የወጡ…
Rate this item
(2 votes)
· የቀኑ መንግሥት ይገነባል፤ የማታው መንግሥት ያፈርሳል”· “አዛውንት ፖለቲከኞች ወደ ማማከር ሥራ ቢገቡ እመርጣለሁ”· “እኔ ብቻ ነኝ ትክክለኛ የሚለው ግትርነታችን ይቆጨኛል”የ60ዎቹ ትውልድ አባል ናቸው፡፡ በአገራችን ከተቋቋሙ የመጀመርያዎቹ ፓርቲዎች አንዱን ከመሰረቱት ውስጥ ይጠቀሳሉ፡፡ የኢህአፓ ሁለተኛው ሰው ነበሩ፡፡ ፓርቲውን በህቡዕ መርተዋል -…
Monday, 03 December 2018 00:00

ወደ ኢትዮጵያ ሰዎች

Written by
Rate this item
(5 votes)
ይድረስ ከምወዳችሁ የሀገሬ ሰዎች፡፡ እኔ ደህና ነኝ። እንደምን ሰንብታችኋል፡፡ ኑሮስ እንዴት ይዟችኋል። የቅዱሳን ጸሎት -ዱኣ ይሁናችሁ፡፡ ሰላም፣ ፍቅር እና ማስተዋል አይንሳችሁ፡፡ የአባቶች ዱኣ ጸሎት ይጠብቃችሁ፡፡ ‹‹ኤባ›› አባገዳ ሰላሙን ያብዛላችሁ። የአምላክ በረከት፣ ፀጋና ረድኤት አይራቃችሁ። አቦ የኢትዮጵያ አምላክ ብልጽግና እና አንድነቱን…
Rate this item
(8 votes)
• በሰብአዊነት ላይ የሚፈፀም ወንጀል፣በኢትዮጵያ ህገ መንግስት መሠረት ይቅርታና ምህረት አያሰጥም• ህገ መንግስቱ ባልተሻሻለበት ሁኔታየሚደረጉ የአዋጅ ማሻሻያዎች መድረሻቸው አይታወቅም• የምርጫ አዋጁ፤ የፓርቲ ሃብቶች መኖራቸው ከተረጋገጠ፣ ወደ ህዝብ ይመለሳሉ ይላልከሰሞኑ በሰብአዊ መብት ጥሰትና በሙስና በተጠረጠሩ ከፍተኛ የመንግስት ባለሥልጣናት ላይ እየተወሰደ ያለውን…
Rate this item
(0 votes)
ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት “ዩኒቨርሲቲዎቻችን ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ወይስ ከፍተኛ የዝርፊያ ተቋማት?” በሚል ርእስ አንድ መጣጥፍ አዘጋጅቼ ነበር፡፡ የዚያ ጽሁፍ ዋነኛ ትኩረት በዩኒቨርስቲዎቻችን እየተፈጸመ ባለው “ምሁራዊ ምዝበራ” ላይ ቢሆንም፤ ምዝበራውን ስለሚዘውሩት የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች አሿሿምም ጥቂት ነጥቦችን ጠቅሼ ነበር፡፡ያንን ጽሑፍ ባዘጋጀሁበት…