ነፃ አስተያየት
Monday, 10 December 2018 00:00
ኢትዮጵያዊ እሴቶችን የሚገፈትረው የህወሓት ፖለቲካ
Written by ሚለር ተሾመ (በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ መምህር)
ይህን በወቅታዊ የአገራችን ማህበረ-ፖለቲካ ጉዳይ ላይ የሚያጠነጥን መጣጥፍ እንዳዘጋጅ መነሻ የሆኑኝ ሦስት አበይት ምክንያቶች ናቸው፤ እነሱም በቅርቡ በህወሓት ሊቀ መንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የተሰጠው መግለጫ፣ የህወሓቱ ሥራ አስፈጻሚ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ ከኤልቲቪ (LTV) ሾው አዘጋጅ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስና…
Read 2737 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Tuesday, 04 December 2018 12:01
“መንገድ የመዝጋት ቀን” ታወጀ? - የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጤና የጎደለው አመፅ!
Written by ዮሃንስ ሰ
• መንገድ መዝጋት? (ለዚያውም በብድር የተሰራ መንገድ? ከአፍሪካ አገራትም በታች፣በመንገድ እጦትና እጥረት የምትጠቀስ አገርውስጥ!)።• በየወሩ፣ “ከተሽከርካሪ የፀዱ የመንገዶች ቀን እንደሚጀመር የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ” ይላል ዜናው - የምስራች ይመስል።• መንገዶች በብድር የተሰሩትና በዶላር ወለድ የሚከፈልባቸው ለዚህ ነው? “ከመኪና ነፃ የወጡ…
Read 4612 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· የቀኑ መንግሥት ይገነባል፤ የማታው መንግሥት ያፈርሳል”· “አዛውንት ፖለቲከኞች ወደ ማማከር ሥራ ቢገቡ እመርጣለሁ”· “እኔ ብቻ ነኝ ትክክለኛ የሚለው ግትርነታችን ይቆጨኛል”የ60ዎቹ ትውልድ አባል ናቸው፡፡ በአገራችን ከተቋቋሙ የመጀመርያዎቹ ፓርቲዎች አንዱን ከመሰረቱት ውስጥ ይጠቀሳሉ፡፡ የኢህአፓ ሁለተኛው ሰው ነበሩ፡፡ ፓርቲውን በህቡዕ መርተዋል -…
Read 4978 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ይድረስ ከምወዳችሁ የሀገሬ ሰዎች፡፡ እኔ ደህና ነኝ። እንደምን ሰንብታችኋል፡፡ ኑሮስ እንዴት ይዟችኋል። የቅዱሳን ጸሎት -ዱኣ ይሁናችሁ፡፡ ሰላም፣ ፍቅር እና ማስተዋል አይንሳችሁ፡፡ የአባቶች ዱኣ ጸሎት ይጠብቃችሁ፡፡ ‹‹ኤባ›› አባገዳ ሰላሙን ያብዛላችሁ። የአምላክ በረከት፣ ፀጋና ረድኤት አይራቃችሁ። አቦ የኢትዮጵያ አምላክ ብልጽግና እና አንድነቱን…
Read 2099 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በሰብአዊነት ላይ የሚፈፀም ወንጀል፣በኢትዮጵያ ህገ መንግስት መሠረት ይቅርታና ምህረት አያሰጥም• ህገ መንግስቱ ባልተሻሻለበት ሁኔታየሚደረጉ የአዋጅ ማሻሻያዎች መድረሻቸው አይታወቅም• የምርጫ አዋጁ፤ የፓርቲ ሃብቶች መኖራቸው ከተረጋገጠ፣ ወደ ህዝብ ይመለሳሉ ይላልከሰሞኑ በሰብአዊ መብት ጥሰትና በሙስና በተጠረጠሩ ከፍተኛ የመንግስት ባለሥልጣናት ላይ እየተወሰደ ያለውን…
Read 6201 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 25 November 2018 00:00
የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች አሿሿም አሁንም ሊጤን ይገባዋል!!
Written by ከአብዱራህማን አህመዲን (የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት “ዩኒቨርሲቲዎቻችን ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ወይስ ከፍተኛ የዝርፊያ ተቋማት?” በሚል ርእስ አንድ መጣጥፍ አዘጋጅቼ ነበር፡፡ የዚያ ጽሁፍ ዋነኛ ትኩረት በዩኒቨርስቲዎቻችን እየተፈጸመ ባለው “ምሁራዊ ምዝበራ” ላይ ቢሆንም፤ ምዝበራውን ስለሚዘውሩት የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች አሿሿምም ጥቂት ነጥቦችን ጠቅሼ ነበር፡፡ያንን ጽሑፍ ባዘጋጀሁበት…
Read 2759 times
Published in
ነፃ አስተያየት