ነፃ አስተያየት
ኢትዮጵያ፤ “እንቆቅልሽ የሆነች አገር” ስለመሆኗ የሚተነትኑ ምሁራንና ፀሃፊዎች ቢኖሩም፤ ለብዙ ሰዎች ግን የመንግስት እንቆቅልሽነት ገዝፎ እየታያቸው ነው። ከእንቆቅልሽም፣ “ፍች የሌለው እንቆቅልሽ”። እውነትም፤ በየእለቱ በመንግስት ባለስልጣናትና አካላት የሚፈፀሙ ተግባሮች ሲታዩ፤ “ቅጥ የለሽ” ሆነዋል። ድንገት የሚታወጁ ህጎችና መመሪያዎች ለበርካታ ወራትና አመታት ጥናት…
Read 4470 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዲሞክራሲን ናዳ ለማምለጥ ዲሞክራሲን ከእስር መፍታት… የአቶ በረከት መፅሐፍ የለመድነውን የፕሮፓጋንዳ ፅሁፍ ይመስላል… የአቶ በረከት ስምኦን የበኩር ስራ የሆነው “የሁለት ምርጫዎች ወግ” መፅሀፍ የኢህአዴግ ሊቀመንበር የሆኑት አቶ መለስ ዜናዊ ከምርጫ 97 በፊት ለድርጅታቸው የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ባቀረቡት ሪፖርት የዘረዘሩትን ከናዳ…
Read 3540 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እንዴት ከረማችሁልኝ? ያኔ የአንዳንድ ሸቀጦች እጥረት በተፈጠረባት ወቅት እኛ ሰፈር ዘይት በስፕሬይ መልክ መጥቶ ነበር፡፡ አሁን ግን ተመስገን ነው፡፡ በዘይት ሻወር አልወሰድንም እንጂ … ምን ቀረ? ፅሁፍ አልሞላ እንዳለው አምደኛ ሰላምታ ሳላበዛ ሰተት ብዬ ወደ ቁም ነገሬ ልዝለቅ፡፡ ዛሬ ወደተዋበው…
Read 8567 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ህዝብ እየተራበ “ጥጋብ ነው” የሚል ጋዜጠኛ ልማታዊ አይደለም… መንግስትን የሚቃወምም ሽብርተኛ አይደለም… ነፍሱን ይማረውና “በየትኛውም ሀገር የሰው ልጅ በነፃ የማሰብና የመናገር መብት አለው” ይል - ነበር ቶማስ ጀፈርሰን፡፡ ይህንንም የሚለው ሕዝቦች ከፍርሃትና መሸማቀቅ ነፃ ሆነው ሀሳባቸውን ያለፍርሃት መግለጥ እንዲችሉ ነበር፡፡
Read 4053 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የኢቴቪን መስኮት በርግደህ ባትከፍት ኖሮ አልሰደብም ነበር” ሀገራችን ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በጽሁፍ ተዘጋጅቶ የቀረበ ህገመንግስት አጽድቃ መተዳደር ከጀመረችበት ከአፄ ሀይለ ስላሴ ዘመን ጀምሮ ያስተዳድራት እንደነበረው መንግስት አይነትና ያም መንግስት ይከተለው እንደነበረው የመንግስት አስተዳደር ስርአት የተለያዩ የህዝብ ተወካዮች (ፓርላማ ብሔራዊ ሸንጐ፣…
Read 4592 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ያፈቀረ ልብ ይህንን አስፀያፊና ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት አይፈጽምም” የኤቢን እህት ሳላገናኝ ለረጅም ዓመት አብረን ያሳለፍን አብረን የኖርን ጓደኛ የነበረችኝ ሲሆን ድንገት በተፈጠረው የኢትዮ ኤርትራ ፀብና ጦርነት ምክንያት ሳንወድ በግድ ልንለያይ ችለናል፡፡ ሆኖም ግን አንድ ቀን እግዚአብሔር የፈቀደለት እንደምንገናኝ ስለት ነበረብን…
Read 7661 times
Published in
ነፃ አስተያየት