Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Rate this item
(4 votes)
አሁን ግን ውድድሩ ከሯል፡ ባራክ ኦባማ በግማሽ ነጥብ እየተመሩ ነውበፕሬዚዳንታዊው ፉክክር የሚነሱ፤ ከባድ ቁምነገሮችና ተራነገሮች የዛሬ አራት አመት፤ በ7 ነጥብ ልዩነት ያሸነፉት ባራክ ኦባማ፤ ዘንድሮም እስከ መስከረም ድረስ በነበረው የምርጫ ዘመቻ ተፎካካሪያቸው ሚት ሮምኒን በ4 ነጥብ ልዩነት ሲመሩ ቆይተዋል። ከጥቅምት…
Saturday, 13 October 2012 10:54

ኪነጥበብና ዘመዶቿ

Written by
Rate this item
(5 votes)
ጥዋት ተነስቶ መሮጥ ሌላ፤ የኦሎምፒክ ሩጫ ማየት ሌላዜና ከጋዜጣ ማንበብ ሌላ፤ ልብወለድ ድርሰት ማንበብ ሌላ እንዲያው ስታስቡት፣ “ሕይወት”ን የመሰለ ብርቅ ነገር አለ? ደግሞስ፤ “ብቃት”ን የሚስተካከል ቅድስና ከወዴት ይመጣል! ... ሌላ ሦስተኛ እፁብ ድንቅ ነገር ልጨምር። መቼም፤ ከራዕይ የሚልቅ ውድ ነገር…
Saturday, 13 October 2012 10:54

ኢህአዴግ ምን ይላል?

Written by
Rate this item
(6 votes)
ኢህአዴግ ተስፋ ከሚያስቆርጥ ንግግሩ በስተቀር ልማቱን ያለማቋረጡ ደስ ብሎኛል፡፡ አንዳንዱ ተቃዋሚ ለራሱ ከርስ የሚታገል ስለሆነ እርሱ ፎቅ ካልሰራ፣ ዙፋን ላይ ካልተፈናጠጠ፣ ልማት የለም ብሎ ያማርራል፡፡ መንገድ ይሰራ ጥሩ ነው፤ የሃገር መልክ ነው፡፡ ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ነው፡፡ መብራት ሃይል ይጨምር፤ ሃብት…
Rate this item
(9 votes)
ከዚህ ይልቅ ጡረተኛው ጄኔራል መኮንን በምልልሳቸው ላይ ያጎሏቸው ነገሮች ሁለት ናቸው። አንደኛው ከኤታማዦር ሹምነት ሲነሱ ስህተት እንደተሰራባቸው፣ ዋና ዋና ውጊያዎችን እንደመሩ በማስመሰል የተናገሩት አባባል ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ አቶ መለስ እንጂ እርሳቸው ስልጣን እንደማይወዱ ያወጉት የውሸት ክምር ነው።ዕለተ ቅዳሜ ተሲያት ላይ፡፡…
Rate this item
(3 votes)
ላይ ላዩን ስናስብባቸው፣ “ጥቅም” የሌላቸው ይመስላሉ - (“Art for Art’s Sake” እንደሚባለው) በተግባር ሲታዩ፤ የሚያጓጉና የሚያስደስቱ ይሆኑብናል - (በፕሪሜር ሊግ ወይም በሆሊውድ ፊልም እንረካለን) “ጥቅም” የማያስገኙ፤ “እርካታ”ን ግን የሚሰጡ - (ይህን እንቆቅልሽ ስንፈታ ነው ምንነታቸውን የምናውቀው) ግን፤ ትልቅ ጥቅም አላቸው፤…
Rate this item
(4 votes)
ምንም ጣጣ ሣላበዛ፣ የወጌን ርዕሠ ጉዳይ ልንገራችሁ፤ ከትላንት በስቲያ ማለትም፣ በዕለተ ሀሙስ፣ መስከረም 17 ቀን 2005 ዓ.ም ስለተከበረው የመስቀል በዓል እንዳይመስላችሁ፤ በዚሁ ዕለት በሒልተን ሆቴል ስለተካሄደ የቴዲ ሠርግ ላወጋችሁ ነው፡፡ እናሣ ታዲያ፣ “ሠርግ የዘፋኝም ሆነ የንጉሥ ያው ሠርግ ነው፤ ባታወጋን…