ነፃ አስተያየት
አሁን ግን ውድድሩ ከሯል፡ ባራክ ኦባማ በግማሽ ነጥብ እየተመሩ ነውበፕሬዚዳንታዊው ፉክክር የሚነሱ፤ ከባድ ቁምነገሮችና ተራነገሮች የዛሬ አራት አመት፤ በ7 ነጥብ ልዩነት ያሸነፉት ባራክ ኦባማ፤ ዘንድሮም እስከ መስከረም ድረስ በነበረው የምርጫ ዘመቻ ተፎካካሪያቸው ሚት ሮምኒን በ4 ነጥብ ልዩነት ሲመሩ ቆይተዋል። ከጥቅምት…
Read 5320 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጥዋት ተነስቶ መሮጥ ሌላ፤ የኦሎምፒክ ሩጫ ማየት ሌላዜና ከጋዜጣ ማንበብ ሌላ፤ ልብወለድ ድርሰት ማንበብ ሌላ እንዲያው ስታስቡት፣ “ሕይወት”ን የመሰለ ብርቅ ነገር አለ? ደግሞስ፤ “ብቃት”ን የሚስተካከል ቅድስና ከወዴት ይመጣል! ... ሌላ ሦስተኛ እፁብ ድንቅ ነገር ልጨምር። መቼም፤ ከራዕይ የሚልቅ ውድ ነገር…
Read 4596 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢህአዴግ ተስፋ ከሚያስቆርጥ ንግግሩ በስተቀር ልማቱን ያለማቋረጡ ደስ ብሎኛል፡፡ አንዳንዱ ተቃዋሚ ለራሱ ከርስ የሚታገል ስለሆነ እርሱ ፎቅ ካልሰራ፣ ዙፋን ላይ ካልተፈናጠጠ፣ ልማት የለም ብሎ ያማርራል፡፡ መንገድ ይሰራ ጥሩ ነው፤ የሃገር መልክ ነው፡፡ ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ነው፡፡ መብራት ሃይል ይጨምር፤ ሃብት…
Read 3389 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 06 October 2012 13:46
ግልጽ ምላሽለአቶ ፃድቃን ገ/ትንሳይ (ሌ/ጄኔራል)
Written by ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አባላት አንዱ
ከዚህ ይልቅ ጡረተኛው ጄኔራል መኮንን በምልልሳቸው ላይ ያጎሏቸው ነገሮች ሁለት ናቸው። አንደኛው ከኤታማዦር ሹምነት ሲነሱ ስህተት እንደተሰራባቸው፣ ዋና ዋና ውጊያዎችን እንደመሩ በማስመሰል የተናገሩት አባባል ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ አቶ መለስ እንጂ እርሳቸው ስልጣን እንደማይወዱ ያወጉት የውሸት ክምር ነው።ዕለተ ቅዳሜ ተሲያት ላይ፡፡…
Read 4958 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 06 October 2012 13:34
የፍቅር ቀን ሽርሽር፣ የአመት በዓል ድግስ፣ የኦሎምፒክ ውድድርና ልብወለድ መፅሐፍ... ዘመዳሞች ናቸው
Written by መልካሙ ተክሌ melkamutekle@gmail.com
ላይ ላዩን ስናስብባቸው፣ “ጥቅም” የሌላቸው ይመስላሉ - (“Art for Art’s Sake” እንደሚባለው) በተግባር ሲታዩ፤ የሚያጓጉና የሚያስደስቱ ይሆኑብናል - (በፕሪሜር ሊግ ወይም በሆሊውድ ፊልም እንረካለን) “ጥቅም” የማያስገኙ፤ “እርካታ”ን ግን የሚሰጡ - (ይህን እንቆቅልሽ ስንፈታ ነው ምንነታቸውን የምናውቀው) ግን፤ ትልቅ ጥቅም አላቸው፤…
Read 5649 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ምንም ጣጣ ሣላበዛ፣ የወጌን ርዕሠ ጉዳይ ልንገራችሁ፤ ከትላንት በስቲያ ማለትም፣ በዕለተ ሀሙስ፣ መስከረም 17 ቀን 2005 ዓ.ም ስለተከበረው የመስቀል በዓል እንዳይመስላችሁ፤ በዚሁ ዕለት በሒልተን ሆቴል ስለተካሄደ የቴዲ ሠርግ ላወጋችሁ ነው፡፡ እናሣ ታዲያ፣ “ሠርግ የዘፋኝም ሆነ የንጉሥ ያው ሠርግ ነው፤ ባታወጋን…
Read 7040 times
Published in
ነፃ አስተያየት