የግጥም ጥግ
ሳጣሽ ነው ውበትሽበተንጣለለው ዝርግ ሰማይ….በዙሪያ ከዋክብት ዶቃበዛፎች ጥቁር ጥላ ስር….ኢምንት ብርሀኗን ፈንጥቃየጎንዮሽ የሌብዮሽ…የታየች ጊዜ አጮልቃእንደውብ ኮረዳ ገላ…እንደምታሳይ ደረቷን ሰርቃእንደቆነጃጅት ዳሌ….እንደሚጠበቅ በምጥ ሲቃባየሁሽ አላየሁሽ ሙግት…አንገት ሸሽጋ ሰብቃሄደች ሲሏት ሽር-ብትን…በጉማጉም ተደብቃሳይጠግቧት የጠፋች ለታ…ለዓይን ሙሉ ሳትበቃተጠምተው ያጧት ቅፅበት ላይ…ያኔ ነው ውበቷ የጨረቃ።ተመስገን አፈወርቅ(ያገሬ…
Read 1285 times
Published in
የግጥም ጥግ
እኔ ጋደም ስል፣ አንቺ ትነቂያለሽ፤ለኔ ፀሃይ ስትወጣ፣ በጨረቃ ብርሃን፤… በክዋክብት ደምቀሽ፣ አንቺ ታልሚያለሽ፤እስኪ ለጨረቃ፣ እስኪ ለፀሃይዋ፤……እስኪ ለክዋክብትባንቺ አማላጅነት፣ በእኔ አማላጅነት እንለምናቸው፤ክረምትና በጋ፣ መዐልትና ሌሊት…… ደቂቃና ሰዓት እንዳይለያዩአቸው፤ተቃቅፈው ተዛዝለው፣ አንድ ላይ ይምጡልን፤እኛም አንድ ላይ፣ አቃቅፈው አዛዝለው፤በፍቅር ሰረገላ፣ ወደ ሀሴት ህዋ…… ወደ…
Read 1981 times
Published in
የግጥም ጥግ
“መጀመሪያ ቃል ነበር … ቃልም ስጋ ሆነ”ዮሐ. 1*14ከሕይወት ዑደት ቅጥ፣የዘፍጥረት የቃል- ንጥ፣ሀገር የማቆም፣ ሀገራዊ ቅምጥ…በፈጣሪኛ ሲሰላ፣ “ሰው” የመሆን ሰዋዊ ምጥ!“ልሳኑ” ነው መለዮው፣ ከእንሰሳት ሁሉ ተርታ፣ቋንቋው ነው መለያው፣ ከአውሬ መንጋ እንዲፈታ፤ዓለምን ሁሉ እንዲገዛ፣ ተፈጥሮን እንዲያስገብር፣በዓለም ላይ እንዲከብር፣ከፍጥረታት ሁሉ ልቆአእምሮው እጅግ መጥቆታላቅ…
Read 2977 times
Published in
የግጥም ጥግ
“ዝም አልኳቸው ዝም ይበሉኝትቻቸዋለሁ ይተዉኝአልነካቸውም አይንኩኝ”ብለህ፤ተገልለህ ርቀህእውነት ይተዉኛል ብለህእንዴት ተስፋ ታደርጋለህ?!...ተስፋ አርገህስ ምን ልትሆን፤ወይስ ተስፋውምን ሊሆንህ?እንቅልፍ እንጂ እሚያስወስድህ፡፡“አልጠራቸውም አይጥሩኝአይንኩኝ ስሜን አያንሱኝ”ብለህ እንዴት ትመኛለህ፤እንደማይተዉህስታውቀውየተወጋ በቅቶት ቢተኛ፤ የወጋ መች እንቅልፍአለውየጅምሩን ካልጨረሰው?የተበደለ ቢችልምቢሸሽግም ቢደብቅምየበደለ ዝም አይልም፡፡እንዴት አስችሎት ዝም ይበል? ለፍልፎከማስለፍለፉአደል እንዴ የሱ ቤዛ፤…
Read 2109 times
Published in
የግጥም ጥግ
የእሾክ ላይ ሶረኔአንድ የአፈ ታሪክ ወፍአሳረኛ ፍጡርየእሾክ ላይ ሶረኔሽቅብ መጥቃ በራካጋም ዛፍ ጫፍ ሰፍራገላዋን በእሾኩጠቅጥቃ እያደማችሥቃይ ሲያጣድፋትግቢ ነብስውጪ ነብስየሞት ጣር ሲይዛትከጣሩ ማህፀን ከሰቆቃ ላንቃስልቱ የረቀቀ ድንቅ የተሰኘ ድምፅልዕለ ሙዚቃ…….የዘመነ-ብሉይ ከያኒ ያላየውየዘመነ- ሐዲሰ ጠቢብ ያልቀሰመውየተቃኘ ቃና፤በህይወቷ ዋዜማፈጥራ ታላቅ ዜማህላዌ ሙዚቃ ፤ወዲያው…
Read 1461 times
Published in
የግጥም ጥግ
ሙሾ አውራጅነት ቢቃጣኝለማዲንጎ ላውርድ ብዬ፣ የገጣሚ ቃል ቢወጣኝእንዲህ ነበር የሚያሰኘኝ፡-ወይ ዋይ ዋዮ- ዋይዋይ ዋይ ዋዮ- ዋይእሱ ከመሬት፣ ድምፁ ከላይ!* * *እናንት ቀባሪዎች፣ ዝቅ አርጋችሁ ማሱአይበቃውምና፣ ለድምፁና ለሱ!* * *አይ ያቀንቃኝ ነገር፣አይ የቀን-ቃኝ ነገር፣ልቡ የሸፈተ፤ውርስ ስጠን ቢባል፣ ድምፁን ትቶ ሞተ!* *…
Read 1746 times
Published in
የግጥም ጥግ