የግጥም ጥግ
ዛሬስ ስሌቱ ስንት ሆነ?“መሬት፣ሴትና ሀገር…፣ አንድ ናቸው” አትበሉኝ፤ አንድነታቸው ከሩቅ ይቀፋል፣ሶስቱም ባንድ ላይ የከሸፉ እንደሁ፣ ነገረትምህርት ባፉ ይደፋል…!የ‘ውነት፣ የ‘ውቀት ሀቲታችን፣ እንደ ፈርስ እጣቢ ይከረፋል፤ሰብአዊነት እስከ መለኪያው፣ በየጎሰኛው ከርስ ሰጥሞ ይነጥፋል፤በዘመን እርከን ሳይገደብ፣ ትውልድም በትውልዱ ይጣፋል!ታዲያ እኛ እንኳ፣ እናስላው ጎበዝየአዙሪት ርዕዮትዓለሙን…
Read 1633 times
Published in
የግጥም ጥግ
የኔ አይን እዚች ላይ የዚች አይን እሱ ላይ፤ የሱ አይን እዛች ላይ የዛች አይን እኔ ላይ፤ አቤት ክፉ እጣ የሃብታም ቤት ጠኔ፡፡ ሶስቱ ኮረዳዎች ሶስቱ ኮበሌዎች ይኸው ስንት ዘመን መለያ ስማችን “ስድስቱ ላጤዎች” (አንድነት ግርማ)=========እኔና እሱየኔ አበቃቀል፤ በጌሾና ብቅል፡፡ በጥንስስ…
Read 3220 times
Published in
የግጥም ጥግ
የአንዱ ደራሲና የሌላው ደራሲ ቃል አንድ አይደለም፡፡ አንዱ ሃሞቱን ቀዶ ሲያወጣ፣ ሌላው ከካፖርቱ ኪስ መዥርጦ ያወጣል፡፡ ቻርልስ ፔጉይ በጣም ልታነበው የምትፈልገው መፅሃፍ ካለና ገና ያልተፃፈ ከሆነ፣ ራስህ ልትፅፈው ይገባል፡፡ ቶኒ ሞሪሰን ከጥሩ ፀሐፊ የምወድለት የሚለውን ሳይሆን የሚያንሾካሹከውን ነው፡፡ ሎጋን ፒርሳል…
Read 1613 times
Published in
የግጥም ጥግ
ለእኔ ፍቅር ማለት አንድ ሰው “ቀሪውን ህይወቴን ካንቺ ጋር ለማሳለፍ እሻለሁ፤ከፈለግሽ ላንቺ ስል ከአውሮፕላን ላይ እዘልልሻለሁ” ሲለኝ ነው፡፡ ጄኒፈር ሎፔዝ ጀግንነት ማለት ያለምንም ቅድመ-ሁኔታ ማፍቀር ነው፡፡ በምላሹ ምንም ሳይጠብቁ ማፍቀር፡፡ በቃ ፍቅር መስጠት፡፡ ይሄ ድፍረት ይጠይቃል፡፡ ራሳችንን ለጉዳት አጋልጠን መስጠት…
Read 4440 times
Published in
የግጥም ጥግ
የዕድገት 10ቱ ቃላት!አንዱ የዕድገት ትርጉሙ ጠፍቶበታል አንዳንዱ ቁልቁል ማደግም ዕድገት ነው ይላል!አንዳንዱ እንኳን ማደግ ከነመወለዱም ጠፍቶበታል!አንዳንዱ እንዴት እንደሚታደግ ማወቅ ተስኖታል!አንዳንዱ ፎቅ ይሰራ ይሰራና የሚከራይ ሲያጣ፤ “ይህ ህዝብ ዕድገት አይገባውም” ይላል፡፡ አንዳንዱ ፎቅ ሰርቶ ሰርቶ ሰርቶ ጫፍ ይወጣና “መሬት ማለት ምን…
Read 1506 times
Published in
የግጥም ጥግ
አንድ ፅሁፍ ያለልፋት በቀላሉ ከተነበበ፣ ሲፃፍ በእጅጉ ተለፍቶበታል ማለት ነው፡፡ኤንሪክ ጃርዴይል ፓንሴላእውነተኛ ፀሐፍትን ተስፋ ማስቆረጥ አይቻልም፡፡ ምንም ብትሏቸው ደንታ ሳይሰጣቸው ይፅፋሉ፡፡ሲንክሌይር ልዊስበእጄ ላይ ብዕር ይዤ እንቅልፍ ከጣለኝ ብዕሬን አትንኩብኝ፣ በእንቅልፍ ልቤ ልፅፍ እችላለሁ፡፡ቴሪ ጉሌሜትስየመፃፍ ተሰጥኦ እንደሌለኝ ለማወቅ አሥራ አምስት ዓመት…
Read 1161 times
Published in
የግጥም ጥግ