ፖለቲካ በፈገግታ
• ከተጠያቂነት የመሸሽያ አዲሱ ስትራቴጂ “ፈርሙልኝ” ሆኗል• ‹‹ብዝሃነት››ን በተመለከተ አገራዊ መግባባት ላይ አልተደረሰም እንኳን ለዓለም አቀፉ የፕሬስ ቀን አደረሳችሁ! ይባል አይባል ግን እርግጠኛ አይደለሁም፡፡ ለነገሩ እንኳን ለማርች 8 የሴቶች ቀን አደረሳችሁ እንደማለት እኮ ነው፡፡ ወይም ደግሞ እንኳን ለዓለም የውሃ ቀን…
Read 5643 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
(ህዝብ የሚፈራው መንግስት፣ ራሱም ፈሪ ነው!) እስቲ የዛሬውን ፖለቲካዊ ወጋችንን በጥያቄ እንጀምረው፡፡ እናንተ መንግስት ሲፈራ የሚሰማችሁ ስሜት ምንድን ነው? እውነቱን ልንገራችሁ አይደል----እኔ ግን ጨርሶ አይደላኝም፡፡ በፍርሃት ነው የምርደው፡፡ ፍርሃቱ ተጋብቶብኝ እኮ አይደለም፡፡ (መንግስት ሲፈራ ማሰብ ስለሚያቆም ነው!) መንግስት ስላችሁ ደግሞ…
Read 4274 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
· እንደ “ቃና” ቀውጢ የሚፈጥር ተቃዋሚ ፓርቲ ያስፈልገናል!· “በአገሬ ፊልም እኮራለሁ!” የሚል ንቅናቄ መፋፋም አለበት …· ኢህአዴግ፤ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ከዛምቢያ ቢያስመጣስ!? የሰሞኑን “ድንቅና ብርቅዬ ዜና” ሰምታችሁልኛል? (ቀላል ብርቅዬ ነው!) የዜናው ምንጭ ደሞ ሩቅ እንዳይመስላችሁ … እዚሁ አህጉራችን ውስጥ ነው -…
Read 6608 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
· ያኔ በልበሙሉነት ----- “ሳተላይት ውስጤ ነው” እንላለን!!· የቲቪ ተመልካችን “ጠብቁኝ” እያሉ፣ ቫኬሽን መውጣት ቀረ!· “የቢራ ምርቶች፤ የጠጃችንን ህልውና አደጋ ላይ ጥለውታል” ባለፈው ሳምንት የአርቲስቶችን መንደር አናወጠ የተባለው “ቃና” ቲቪ አጀማመሩ ያስደስታል፡፡ (#የሚወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል” እንዲሉ!) ጥራት ያለው ምስል…
Read 7402 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
• የኪነ-ጥበብ ማህበራት በ“ቃና” ቴሌቪዥን ለምን ተሸበሩ?• “የጋዜጠኞች ክብ ጠረጴዛ”---- ክብ አለመሆኑን ጠረጠርኩኝ!• የመኢአድን ጉዳይ ከጠ/ሚኒስትሩ ውጭ ማንም አይፈታውም ተባለ! ብዕሬን ከወረቀት ለማዋደድ እየተጋሁ ሳለ፣ የወዳጄ የገጣሚ ነቢይ መኮንን አንድ ግጥሙ ትዝ አለኝ - “አንዳንድ ቀን አለ እሾህ የበዛበት---” እያለ…
Read 5952 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ያልተሳደቡት ጋዜጠኛ፣ ፖለቲከኛ፣ ቴሌቪዥን ጣቢያ፣ አገራት… የሉም ባለፈው ማክሰኞ ለአውሮፓዋ መዲና ለብራስልስ ክፉ ቀን ነበር፡፡ በብራስልስ ኤርፖርትና ባቡር ጣቢያ ላይ በደቂቃዎች ልዩነት በተፈፀመ የአሸባሪዎች የቦንብ ጥቃት ከ30 በላይ ሰዎች ለሞት ሲዳረጉ፣ ከ300 የሚበልጡት ደግሞ ቆስለዋል፡፡ አይሲስ የተባለው አሸባሪ ቡድንም ለደረሰው…
Read 11283 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ