ዋናው ጤና
Saturday, 17 November 2018 11:29
በአፍሪካ አብዛኛው የሕፃናት ቀዶ ሕክምና ከተፈጥሮ ችግሮች ጋር የተያያዘ ነው ተባለ
Written by መንግስቱ አበበ
ብሩንዲ፣ ደ.ሱዳንና ናምቢያ አንድም የህፃናት ሐኪም የላቸውም በመላው አፍሪካ አብዛኛው የሕፃናት ቀዶ ሕክምና ከአፈጣጠር ችግሮች ጋር የተያያዙ እንደሆኑ አንድ የሕፃናት ቀዶ ሕክምና ባለሙያ ገለጹ፡፡ 12ኛው የአፍሪካ ሕፃናት ቀዶ ሕክምና ማኅበር አጠቃላይ ዓመታዊ ጉባኤ ባለፈው ሳምንት በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ሲካሄድ፣ የኢትዮጵያ የሕፃናት…
Read 5067 times
Published in
ዋናው ጤና
በዓለማችን ላይ የሚገኙ ስኬታማ ሰዎች በሙሉ አንድ በጥናት የተረጋገጠ የጋራ ባህርይ አላቸው። እነሱ አምነውበት በርካቶች አይሆንም ወይም አይሳካም ያሉትን የሥራ ፈጠራ ሃሳብ፤ በጽናትና በቁርጠኝነት ተግተው በመሥራት ለፍሬ በማብቃት ይታወቃሉ። የዛሬ 10 ዓመት የግል አምቡላንስ አገልግሎት በኢትዮጵያ ውስጥ መጀመር ይቻላል ብሎ…
Read 5472 times
Published in
ዋናው ጤና
· በየዓመቱ ከ3ሺ700 በላይ ሰዎች ራሳቸውን ያጠፋሉ · ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዙት ከ15-19 ዓመት ታዳጊዎች ናቸው · 22 ሚ. የዓለም ህዝብ፣ ድባቴ በተባለው የአእምሮ ጤና ችግር ይሰቃያል በአገራችን የአዕምሮ ጤና ችግር በከፍተኛ መጠን እየጨመረ መሄዱንና በችግሩ እየተሰቃዩ ከሚገኙ ሰዎች መካከል ዕድሜያቸው…
Read 5769 times
Published in
ዋናው ጤና
Saturday, 06 October 2018 10:05
“ከውፍረት ተጠቂዎች 16 ከመቶ ያህሉ የስኳርና የደም ግፊት በሽታ እንዳለባቸው እንኳን አያውቁም”
Written by መንግስቱ አበበ
ልጆች ትኩረታቸው ሞባይል ጌም ላይ ስለሆነ፣ የሰውነት እንቅስቃሴ አይሰሩምወላጆች፤ ለልጆቻቸው አትክልትና ፍራፍሬ በመመገብ ጥንቃቄ ማድረግ አለባቸውየኢትዮጵያ የምግብና ሥነ ምግብ ባለሙያዎች ማኅበር፤ ከአፍሪካ የሥነ ምግብ ባለሙያዎች ማኅበርና ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር፣ ከመስከረም 21-25 ቀን 2011 ዓ.ም ሲያካሂድ የቆየው 8ኛው…
Read 5232 times
Published in
ዋናው ጤና
· ማኅበሩ ለመገንባት ላሰበው የህሙማን ማዕከል የድርጅቶችን ድጋፍ ጠይቋል · ሚያዚያ 6 ቀን 2010 የእግር ጉዞ ይደረጋል አቶ አሰፋ ዘገየ የ76 ዓመት አዛውንት ሲሆኑ የፓርኪንሰን ታማሚና የማህበሩ የቦርድ አባል ናቸው። የሰውነት ሚዛናቸውን መጠበቅ ስለማይችሉ የሚሄዱት በከዘራ ተደግፈው ነው፡፡ እጃቸው በጣም…
Read 6758 times
Published in
ዋናው ጤና
“ወንድ ታካሚዎች ቢጎርፉም እስካሁን ሁለት ሴቶች ብቻ ናቸው የመጡት” በስንፈተ ወሲብ በፀረ እርጅና፣ በውበትና ቁንጅና ማሻሻል ላይ አተኩሮ የሚሰራ “ዚኒያ” የተባለ ክሊኒክ በአዲስ አበባ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ክሊኒኩ የሚመራው ላለፉት 25 ዓመታት በዘርፉ ስፔሻላይዝድ አድርገው በአሜሪካ ሲሰሩ በቆዩት በትውልደ ኢትዮጵያዊው…
Read 13629 times
Published in
ዋናው ጤና

