ዋናው ጤና
አስራ ሰባት አመታትን በህክምና ሙያ ውስጥ ላሳለፉት የውስጥ ደዌ ስፔሻሊስት ሐኪሙ ዶ/ር ተስፋዬ ደረሰ፡፡ ከአመት በፊት በአንጀት ቁስለት ህመም ተይዛ ወደሚሰሩበት ክሊኒክ በመጣችው ወጣት ላይ የደረሰውን ችግር ሁልጊዜም ያስታውሱታል፡፡ ወጣቷ ወደክሊኒኩ የመጣችው የሚሰማትን የቁርጠትና የራስ ምታት ህመም ለቀናት ከታገሰች በኋላ…
Read 1706 times
Published in
ዋናው ጤና
ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የልብ ህመሞች በጉሮሮ ህመም ሳቢያ የሚከሰቱ ናቸው ልብ በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ሥራውን ካቆመ ደም ወደ አንጐላችን መድረስ አይችልም፡፡ ይህ ደግሞ አንጐላችን ኦክስጅን እንዳያገኝ ያደርገዋል፡፡ የሰው ልጅ አንጐል ለ15 ሰኮንዶች ያህል ኦክስጅን ካላገኘ ህሊናን መሳት ይከተላል፡፡ አንጐላችን ከ10…
Read 11797 times
Published in
ዋናው ጤና
ከአዲስ አበባ 135 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው የመተሀራ ከተማ የነዋሪዎች ቁጥር አነስተኛ ነው፡፡ ሆኖም ከተማዋ ጅቡቲን ጨምሮ ከተለያዩ ቦታዎች የሚመጡ መንገደኞችና ሹፌሮች መናኸሪያ ናት፡፡ ከምሽቱ 12፡30 ጀምሮ ከተማዋ ትሟሟቃለች፡፡ ቡና ቤቶችና ጭፈራ ቤቶች ይደምቃሉ፡፡ መተሃራ ህንፃ የበዛባት ከተማ አይደለችም፡፡…
Read 13988 times
Published in
ዋናው ጤና
የፋሲካ አመጋገባችን እንዴት ነው? ተልባ የጨጓራን መላጥ ይከላከላል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ግምት ከሚሰጣቸው በዓላት አንዱ በሆነው የፋሲካ በዓል ዋዜማ ላይ እንገኛለን፡፡ በዓሉ ከአምሣ አምስት ቀናት ፆም በኋላ የሚከበር በአል እንደ መሆኑ አከባበሩም ከሌሎቹ በዓላት ለየት ባለ መልኩ ነው፡፡…
Read 3730 times
Published in
ዋናው ጤና
በዓለም ላይ ካሉ ጥንዶች 15 በመቶ ያህሉ መካኖች ናቸው ሴቶች ለመካንነት 50% ድርሻ ሲኖራቸው፤ ወንዶች 20% ድርሻ አላቸው ሳውና ባዝ አዘውትሮ መጠቀምና በሙቅ ውሃ መዘፍዘፍ ለመካንነት ይዳርጋል ከአምስት ዓመታት በፊት በገቢዎችና ጉምሩክ መ/ቤት ውስጥ በሥራ ላይ ሣለች ነበር የዛሬውን ነጋዴ…
Read 6785 times
Published in
ዋናው ጤና
ከ1/3ኛ በላይ የህፃናት ሞትን በክትባት መከላከል ይቻላል የፈንጣጣ በሽታ በኢትዮጵያ መኖሩ በታወቀ ጊዜ ከፓሪስ የህክምና ፋኩሊቲ የተውጣጡ ቡድኖች ህዝቡን ለመከተብ በሚል በ1890 ዓ.ም አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ያኔ ህብረተሰቡ ስለ ፈንጣጣ በሽታም ሆነ ስለሚሰጠው ክትባት ምንም ግንዛቤ ስላልነበረው፣ ክትባቱን ለመውሰድ ፈቃደኛ…
Read 2408 times
Published in
ዋናው ጤና