የሰሞኑ አጀንዳ

Rate this item
(5 votes)
- ጃዋር ስልጣን ላይ ያለው መንግስት ቤተ መንግስት እንዲገባ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል - ከማንም ባላነሰ የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስከበር ዝግጁ ነኝ›› - ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና በፕ/ር መረራ ጉዲና የሚመራውና በቅርቡ ጃዋር መሐመድን በአባልነት የተቀበለው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ በአንዳንድ ወገኖች ‹‹የምርጫ…
Rate this item
(5 votes)
- ትኩረት የተሰጠው ለአገር ሉአላዊነት ሳይሆን ለብሄር ሉአላዊነት ነው - የነሐሴ ምርጫ ከተስፋው ይልቅ ስጋቱ ያመዝንብኛል - ሀሳብ ሳይሆን ብሔር የሚመረጥበት ምርጫ ነው የሚጠበቀው - ስለ ጋራ ቤታችን መነጋገር ገና አልተጀመረም - ሕዝቡ ከምርጫው ይልቅ ሰላም ነው የሚፈልገው የሰብዓዊ መብት…
Rate this item
(4 votes)
• በምርጫው ከመንግስት የበለጠ የሚያስፈሩኝ ተቃዋሚዎች ናቸው • መንግስት “ተጭበርብሬያለሁ” ብሎ ክስ ሊያቀርብ ይችላል • ዘንድሮ ዘመድ ዘመዱን የሚመርጥበት ምርጫ ነው የሚሆነው • ምርጫውን የሞት ሽረት ጉዳይ ማድረግ አደጋው የከፋ ነው ምርጫ ቦርድ 6ኛው አገራዊ ምርጫ በነሐሴ ወር እንደሚካሄድ ያስታወቀ…
Rate this item
(5 votes)
• *ህወኃትና ብልጽግና ሽኩቻቸውን ለህዝብ ማውረድ የለባቸውም • *በትግራይ የምርጫ ሳይሆን የጦርነት ቅስቀሳ እየተደረገ ነው • *ከምርጫው በፊት ሁነኛ ድርድር ማካሄድ ያስፈልጋል • *ህወኃት ፌደራሊስት ነኝ የማለት ሞራል የለውም የቀድሞ የህወኃት መስራችና የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር አባል፣ አቶ ገብሩ አስራት፣ በወቅታዊ…
Rate this item
(1 Vote)
የጽንሰ ሐሳብ ቅንፍ በፓርላሜንታዊ የመንግሥት አወቃቀር፣ አስፈጻሚውና ሕግ አውጪው ልክ እንደ ፕሬዝዳንታዊ ሥርዓት የሚለያዩበት ወሰን ስለሌላቸው፤ እርስ በርስ ተቀይጠው በጋራ ኃላፊነታቸውን ይወጣሉ፡፡ የአስፈጻሚው አባላት፣በቀጥታ በሕዝብ አይመረጡም፡፡ በቅድሚያ፣በሕዝብ እንደራሴዎች አማካኝነት የአስፈጻሚው ቁንጮ ይሰየማል፡፡ የሕግ አስፈጻሚው አለቃ የሚሆነው ጠቅላይ ሚኒስትር በበኩሉ፣ ካቢኔውን…
Rate this item
(0 votes)
6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ በተያዘለት የጊዜ ቀነ-ገደብ መካሄዱ እንደማይቀር ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ ምርጫው የሚካሄድ ከሆነ፣ከወዲሁ ምን ዓይነት ዝግጅቶች ማድረግ ያስፈልጋል? የፖለቲካ ፓርቲዎች አሠላለፍ ምን ይመስላል? ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ከመንግስት፣ ከፓርቲዎችና ከህዝብ ምን ይጠበቃል? በሚሉና ከምርጫ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ዙሪያ…
Page 8 of 31