የሰሞኑ አጀንዳ
Monday, 06 October 2014 07:35
የኦባማ ደህንነቶች በ“የቅሌት ማዕበል” እና የኢትዮጵያ ኤምባሲ በ“ዳያስፖራ አምባጓሮ”
Written by ዮሃንስ ሰ.
የኦባማ ደህንነቶችና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምን አገናኛቸው? በደንብ ይገናኛሉ። የኦባማ ደህንነቶች፣ የሰሞኑ ዋነኛየአለማቀፍ ዜናዎች ርዕስ ሆነው ሰንብተዋል። ከ15 ቀናት በፊት፣ ኦማር ጎንዛሌዝ የተባለ የቀድሞ ወታደር የኋይት ሃውስን አጥር ጥሶ ከገባ በኋላ፤ በየእለቱ አዳዲስ “የቅሌት መረጃዎች” ሲወጡ ሰንብተዋል።የዜናዎቹ ብዛትና ፍጥነት ሲታይ፣ በጥቅሉ…
Read 5016 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የኮበለሉ ጋዜጠኞች ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቅርበናልሥልጠናው ከምርጫ ጋር የሚያገናኘው ምንም ነገር የለምየአቅም ግንባታ እንጂ የርዕዮተ ዓለም ማስረጫ አይደለምከነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እየተሰጠ ባለው ስልጠናና በአምስት የግል መጽሄቶችና በአንድ ጋዜጣ ላይ የተመሰረተውን ክስ ተከትሎ ከአገር በወጡት በርካታ ጋዜጠኞች ዙሪያ…
Read 3189 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ስለ አገራዊነት፣ ጎሰኝነትና አክራሪነት ለመፃፍ፣ ለምን ህንድ ድረስ ትሄዳለህ ልትሉኝ ትችላላችሁ። ይገባኛል። ቢሆንም ግን፣ በህንድ የገጠር መንደር ውስጥ በአንዲት ጦጣ ሳቢያ የተፈጠረው ሰሞነኛ ታሪክ ያስገርማል - የመንደሯ አዋቂ ወንዶች በአንድ ቀን ፀጉራቸውን ወይም ፂማቸውን የተላጩበት ታሪክ። ከ700 በላይ ፂማቸውን ብቻ፣…
Read 4387 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ብልህ አባት የመሞቻው ቀን እንደተቃረበ አዉቆ፣ አለመተባበራቸው የሚያስጨንቀው ሦስት ልጆቹን ይጠራቸዉና በአንድ ላይ የታሰሩ አስር በትሮችን ሰጥቶ እንደሰበሩዋቸው ይጠይቃቸዋል፡፡ የመጀመሪያው ልጁ ለመስበር ሞክሮ ያቅተዋል፡፡ ሁለተኛውም ልጅ ታግሎ አልሰበር ይሉታል፡፡ የመጨረሻው ትንሹ ልጅ በወንድሞቹ አላዋቂነት እየሳቀ በትሮቹን…
Read 2640 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በኢቲቪ ዶክመንታሪ ላይ ለተሰነዘረ አስተያየት ምላሽ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ የወጣው አዲስ አድማስ፣ በ“ነፃ አስተያየት” አምዱ፣ “ያልተገሩ ብዕሮችን ለመግራት” በሚል ርዕስ መድሃኔ ግደይ የተባሉ የአምቦ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን መምህር ከአንድ ወር በፊት ኢሬቴድ (ኢብኮ) በግል ፕሬሱ ላይ ለሚያዘጋጀው ዶክመንታሪ ለሰነዘሩት አስተያየት…
Read 2288 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ለአመታት ያላቋረጠው የአገራችን የፖለቲካ ድራማ፣ ዛሬም ከአዙሪት የመላቀቅ ምልክት አይታይበትም። ሰሞኑን በስፋት የተሰራጩ ሁለት ወሬዎችን ብቻ እንመልከት። አንደኛው ወሬ፣ በኢህአዴግ ባለስልጣናት ላይ ያተኮረ ነው። ሌላኛው ደግሞ በግል ጋዜጦችና መፅሔቶች ላይ ያነጣጠረ።በእርግጥ ወሬዎቹ እንደ ትኩስ “ዜና” ቢሰራጩም፣ አዲስ “መረጃ” አይደሉም። ከነጭራሹ…
Read 4308 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ