የሰሞኑ አጀንዳ
በ3 አመት ውስጥ 20ሺህ ቤቶች ለተጠቃሚ ይተላለፋሉ በቀጣይ አመት የመጀመሪያዎቹ እድለኞች የቤት ባለቤት ይሆናሉ በ5 አመት ውስጥ ሁሉም ተመዝጋቢዎች ቤት ያገኛሉ ቀደም ብሎ በተዘጋጀው የ40/60 የቤቶች ፕሮግራም ስትራቴጂክ እቅድ መሠረት በሶስት አመት ውስጥ 20ሺ ቤቶች ተገንብተው ለተጠቃሚዎች እንደሚተላለፉ እንዲሁም ግንባታቸው…
Read 5647 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“እርግብ ነው የተረከብኩት፤ ቤት አይደለም” ያለኝ በሀያት ቁጥር ሁለት፣ ኮንዶሚኒየም ቤት ደርሶት ለመጀመሪያ ጊዜ ሊረከብ በሄደ ጊዜ ቤቱ ሲከፈት እርግቦች የወጡበት ወጣት ነው፡፡ እርግቦቹ ጣራው በደንብ ባለመሠራቱ እርግቦቹ ቤቱን ቤታቸው አድርገው እንደኖሩ የተናገረው ወጣቱ፤ ኩሳቸውን አጽድቶ ለመግባት ቀናት እንደፈጀበት ይገልፃል፡፡…
Read 2278 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
በኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት የኢትዮጵያ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር፤ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደርና የገንዘብ ሚኒስትር ከነበሩት አቶ ይልማ ደሬሳ የተወለዱት ወይዘሮ ሶፊያ ይልማ፤ ላለፉት 22 አመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ተሳትፈዋል፡፡ በአሁኑ ሰዓትም ለሁለተኛ ጊዜ የኢዴፓ ምክትል ፕሬዚደንት ሆነው በመመረጥ ፓርቲውን እያገለገሉ ነው፡፡ በደርግ…
Read 5604 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
እምዬ ሔዋን፣ እምዬ ኢትዮጵያና እምዬ ሉሲ - 3 ወዶ አይሆንም!የሃይማኖት አክራሪነትን በለዘብተኛ አስተሳሰብ መከላከልና ማሸነፍ የምንችል ይመስለናል። ግን አንችልም። ለሃይማኖት አክራሪነት… ተቃራኒውና ጠላቱ፣ ሁነኛ ማርከሻውና መድሃኒቱ ለዘብተኛነት አይደለም - ፅኑ የሳይንስ ፍቅር እንጂ። ይህንን አለመገንዘባችንም ነው፣ ቁጥር አንድ ድክመታችን። ተስፋ…
Read 3657 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የፀረ ሽብር ህግ ጭራሽ አይኑር የሚል አቋም የለንም በፀረ ሽብር ሕግ ሰበብ ዜጐች እንዳይደራጁ እየተደረገ ነው መተካካት የኢህአዴግ አጀንዳ ነው፤ እኛ የወጣቶች ማህበር አይደለንም አንድነት ለፍትህ እና ለዲሞክራሲ የሦስት ወር መርሃ ግብር ቀርፆ፣ በተለያዩ የሃገሪቱ ከተሞች ሰላማዊ ሰልፎችና ህዝባዊ ስብሰባዎችን…
Read 1965 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የአቃቢያን ህግ ዳይሬክተር የነበሩት አቶ እሸቱ ወ/ሠማያትን ጨምሮ 10 ተጠርጣሪዎች በዋስ ተለቀዋል፡፡የተጠርጣሪ ባለሃብት ኩባንያዎች አስተዳደር እስከ መስከረም ባለበት እንዲቀጥል ብይን ተሰጠ፡፡ የፌደራሉ የስነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን መርመሪ ቡድን ከኦዲት ስራ በስተቀር የ6 መዝገቦች ምርመራ አጠናቆ በማስረከቡ አቃቤ ህግ ክስ የመመስረቻ…
Read 1879 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ