ባህል
ከ1997 ዓ.ም መጨረሻ፣ ከ1998 ዓ.ም የዘመን መለወጫ ጀምሮ የኑሮ ውድነት ያለ ቅጥ እያሻቀበ ሲመጣ፣ የእነ ዶሮ፣ በግ፣ ፍየልና በሬም ዋጋ እንደዛው ማሻቀቡ አልቀረም፡፡ በተለይ ከሁለት ሺኛ ዓመታችን (ከሚሊኒየማችን) ዋዜማና መባቻ ጀምሮ፣ የኑሮ ውድነት እንዴት ለመለካት (ለመመዘን) አስቸጋሪ መሆኑን ለዓለም ህዝብ…
Read 3673 times
Published in
ባህል
(ደርግ፣ መስከረም 1967 ዓ.ም)የ1967 ዓ.ም አዲስ ዘመን ሊብት የዋዜማው ዕለተ ምሽት ጀምሮ የጆናታን ዲንቢልቢን “ዘ ሂድን ፌሚን” በማሳየት፣ “ለአዲሱ ዘመን ለኢትዮጵያ ሕዝብ የምናቀርበው ስጦታ [ከዚህ ሌላ] የለንም” የሚል ዝግጅት፣ በጥቁርና ነጩ ቲቪ አቀረቡ፡፡ ሕዝብ አለቀሰ፡፡ ነገር አለ ማለት ነው፡፡ አዎን፣…
Read 7995 times
Published in
ባህል
የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር ከመቋቋሙ በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ የሎተሪ ጨዋታ በተለያየ መልኩ ይካሄድ ነበር፡፡ ህግ ከመውጣቱ በፊት የሚካሄዱት ቁማር መሰል ጨዋታዎች በህብረተሠቡ ዘንድ “ኪሳራ” በመባል ነበር የሚታወቁት፡፡ በ1938 ዓ.ም ህገወጥ ሎተሪዎችን የሚያግድ አዋጅ ከወጣ በኋላ፣ “ኪሳራ” የሚባሉት የቁማር ጨዋታዎች ቀሩ፡፡ ከዚያ…
Read 18517 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁማ!ምን መሰላችሁ…ደግነቱ እንደ ድሮ “በአዲሱ ዓመት ዕቅድህ ምንድነው?” ምናምን ብሎ የሚጠይቅ ሰው ቁጥሩ በጣም ቀንሷል፡፡፡ ልክ ነዋ…ለሳምንት እንኳን ማቀድ ባልተቻለበት…“ለከርሞ ገንዘብ አጠራቅሜ ሶፋ እለውጥና…” ምናምን ብሎ ነገር ያስቸግራላ! ስሙኝማ… እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…ዘንድሮ እኮ፣…
Read 5182 times
Published in
ባህል
የወር አበባ የርኩሰት ምልክት ነው? መጽሐፍ ቅዱስም ሆነ ቅዱስ ቁርዓን እንደሚነግሩን (ሳይንሱ የሚለውን እናቆየውና) የመጀመሪያው ሰው አዳም ነው፡፡ አዳም ብቻውን መኖር ስለማይችል፤ ስላልቻለም ሄዋን ተፈጠረችለት፤ ይኸ ማለት ወንድ ብቻውን ምሉዕ ሰው ሆኖ በተድላና ደስታ ህይወቱን መግፋት ስለማይችል የህይወቱ ሁነኛ አጋር…
Read 8883 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለዋዜማ ሰሞን አደረሳችሁማ! መቼም ‘የተሻለ ጊዜ’ የሚሉትን ማየት ከህልምነት ወደ ቅዠትነት እየተለወጠ ያለ የሚያስመስሉ ነገሮች ቢበዙብንም፣ ካለፉት ብዙ ዓመታት ይልቅ ባለፈው አንድ ዓመት ብቻ ‘መንገድ እየሳቱ’ የሄዱ ነገሮች እየበዙብን ቢሆኑም፣ “ሆዴ፣ አካላቴ…” ከማለት ይልቅ “አካኪ ዘራፍ…” የምንል ሰዎች…
Read 4643 times
Published in
ባህል