ባህል

Rate this item
(1 Vote)
በአሜሪካ ኮሎራዶ ግዛት የሚገኘው የአውሮራ የህዝብ ቤተመፅሃፍት ከ80 ዓመት በላይ ያስቆጠረ የዕድሜ ባለፀጋ ነው፡፡ የዕድሜ ብቻ ግን አይደለም፡፡ በመፅሃፍት፣በመረጃ፣በንባብና በዘመናዊ የቤተመፅሃፍት አገልግሎት አሰጣጥም የተደራጀና የበለፀገ ነው፡፡ ከሁሉም የሚገርመው ደግሞ ጅማሬው ነው- አነሳሱ፡፡ ይሄን የህዝብ ቤተመፅሃፍት የማቋቋም ሃሳብ የፀነሱት እ.ኤ.አ በ1925…
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያ የት እንዳለች የማያውቁ የአፍሪካ ጋዜጠኞች ገጥመውኛል... የሰው ዘር መገኛ ኢትዮጵያ ናት ኬንያ? በቅርቡ ለጋዜጠኞች በተዘጋጀ ስልጠና ለመካፈል ወደ ናይሮቢ ኬንያ ተጉዤ ነበር፡፡ በእርግጥ የመጀመሪያዬ አልነበረም፡፡ ግን ይህኛው ለየት ያለ ነገር ነበረው፡፡ አጋጣሚው ከአርባ አምስት የአፍሪካ ሃገራት የመጡ በርካታ ጋዜጠኞችን…
Rate this item
(5 votes)
አንድ ሰሞን ‘እምብርትዬዋ’ ታየች ብለን “እሪ!” እንዳላልን… ይኸው “ኽረ እምብርት ምን አላት፡ ሺህ ጊዜ ትታይ!” የምንልበት ጊዜ መጣ! እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሰኔ ግም አለ አይደል! ‘በሰኔ ካልዘሩ በጥቅምት ካለቀሙ እህል አይገኝ ከድንበር ቢቆሙ፣’ ይላሉ የጥንት ሰዎች፡፡ ልጄ…እንደ ምንም ‘መሥራት እስከተቻለ’ ድረስ…
Rate this item
(3 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…ሰውየው መኪና እያሽከረከረ ነበር፡፡ አራትና አምስት ዓመት የሚሆነው ልጁን ኋላ መቀመጫ ላይ በመናው ቀበቶው አስሮ አስቀምጦታል፡፡ እናላችሁ ድንገት አንድ የትራፊክ ፖሊስ ያስቆመዋል፡፡ “ጌታዬ መንጃ ፍቃድ…” (ስሙኝማ…የሆነ ግራ የሚገባኝ ነገር አለ…በትራፊከ ፖሊስና በአሽከርካሪ መካከል ያለው…
Rate this item
(2 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! የአፍሪካ አገሮች ጠበል ጠዲቅ ‘አብረው መቃመስ’ ከጀመሩ ‘ፊፍቲ’ ሞላቸው አይደል! እሰይ…ሌላ ‘ፊፍቲ’ ዓመት ያሰንብታቸው፡፡ ታዲያ ለብዙዎቹ ይቺ የሀበሻ ቅኔ ትተላለፍኝማ! መከራ ሲመጣ አይነግርም አዋጅ ሲገሠግስ አድሮ ቀን ይጥላል እንጂ… አዎ…ያነሳ ቀን መልሶ እንደሚያፈርጥ ማወቅ አሪፍ ነው፡፡ (የጋዳፊና የሙባረክ…
Rate this item
(104 votes)
ወንዶች ከፍቅረኛቸውና ከትዳራቸው ውጭ እየሄዱ እንዳመጣላቸው ለመተኛት ብዙም ምክንያት አያስፈልጋቸውም ይባላል። ኮስሞፖሊታን ረቡዕ እለት ያሰራጨው ፅሁፍ ግን፣ ከፍቅረኛ ጀርባ ማማተርና ግራ ቀኝ መቀላወጥ፣ በወንዶችም ሆነ በሴቶች ዘንድ እኩል ነው ይላል። ምናልባት በወንዶችና በሴቶች መካከል ልዩነት ካለ፣ የሚቀላውጡበት ምክንያት ላይ ነው።…