ባህል
ዝርጓ፣ ውቧና ለምለሟ አዋሳ “ዛሬ ቀባሪ አታሳጣኝ ሳይሆን እንጀራ አታሳጣኝ ነው መባል ያለበት”ዕሮብ መስከረም 8, 2006 ዓ.ም ነው ከሞጆ ወደ አዋሳ መጓዝ የጀመርነው። ቆቃ፣ ዓለምጤና መቂ…ጤፍ፣ በቆሎ፣ ስንዴ፣ ቲማቲም፣ ፓፓያ…የቁልቋል አጥር እያለፍን ወደ ዝዋይ ስንጠጋ ሽንኩርት፣ ጐመን በሽበሽ ሆኖ አየን፡፡…
Read 3605 times
Published in
ባህል
“ኮንዶም ለእኔ ሕይወቴ ነው፤ ዝናብና ፀሃይ ሳይበግረኝ እሸጣለሁ”“ኅብረተሰቡ ስለኮንዶም ያለው ግንዛቤ አነስተኛ በነበረበት ወቅት ኮንዶም ገዝቶ ሊጠቀም ቀርቶ እያዞርኩ ስሸጥ ያፍር ነበር፡፡‹ምነው ቢቀርብሽ? እንዴት ይህን የብልግና ነገር ትሸጪያለሽ?...› ይሉኝ ነበር፡፡ ደቻቱ አካባቢ በሌሊት እያዞርኩ ስሸጥ ‹የኮንዶሙን ዋጋ ልክፈልሽና ከእኔ ጋር…
Read 4215 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንግዲህ ልጆቹ እዚህ ደርሰዋል፡፡ ምስጋና ይግባቸው፡፡ ነገ አንድዬ ከእነሱ ጋር ይሁንማ! በኳሷ እንኳን ትንሽ ‘ቸስ’ እንበል! ታዲያ… ውጤቱ ምንም ይሁን ምንም፣ ሁሉም ነገር ‘በልክ’ ቢሆን አሪፍ ነው፡፡በ‘ልክ’ የመሆንን ነገር ካነሳን…አለ አይደል…ዘንድሮ ብዙ ነገር የሚበላሸው ‘በልክ’ አልሆን እያለ አይመስላችሁም! ልክ…
Read 3278 times
Published in
ባህል
ባለፈው ሳምንት ስለነክፍሌ ዕድር (ቁጥር 5 ቅዱስ ገብርኤል መረዳጃ ዕድር) እየተረኩላችሁ ነበር ያቆምኩት፡፡ በሰበብ አስባብ ይሁን እንጂ የወንጂ ከረሜላ ጉብኝቴ ትዝታ እንዴት እንደተቀሰቀሰብኝ ላወጋችሁ ነው፡፡ ዱሮ አፄ ገላውዴዎስ ት/ቤት እንደእኔ ኤሌሜንታሪ የተማረ ሁሉ የማይረሳው ነገር አለ፡- ጋሽ “ተስፋዬ ብጉር”ን (የሥዕል…
Read 3143 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! መስከረም ‘ፉት’ አለ አይደል! ይበል፣ የራሱ ጉዳይ! ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…ድሮ፣ ድሮ እንዲህ የከፋን፣ ነገሩ ሁሉ ጨለመለም ያለብን ጊዜ «ጦሳችንን ይዞ ይሂድ!» የምንለው ነገር ነበረን፡፡ ዘንድሮ ግን…አለ አይደል…. ‘ጦስ ይዞ ከሚሄድ’ ይልቅ ‘ጦስ ይዞ የሚመጣው’ ስለበዛብን ነው…
Read 5588 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ አደረሳችሁ!ስሙኝማ…ሰሞኑን…አለ አይደል… ‘ስትራቴጂና ዕቅድ በመንደፍ፣ የእኔን ተጠቃሚነት ከፍ በሚያደርግ አካሄድ ቃለ መጠይቅ ለመስጠት ዝግጅት በማድረግ መርሀ ግብር የምነድፍበትና ወደ ትግበራ ልገባ ዝግጅት በማድረግ ያለሁበት ሁኔታ’ ነው ያለው፡፡ (የአንዳንዱ ሰው ትንፋሽ ምስጋን ይግባው!)እናላችሁ… ለ‘አቅመ ቃለ መጠይቅ’ ተደረሰም፣…
Read 5188 times
Published in
ባህል