ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!በቀደም አንድ መዝናኛ ቦታ ስለሆነች ልጅ ያወሩ የነበሩ ወዳጆች በምን ይጣላሉ መሰላችሁ…ቆንጆ ነች፣ ቀንጆ አይደለችም በሚል! በጨዋታና መበሻሸቅ መልክ የተጀመረው ጨዋታ ወደ ስድብ ተለወጠ፡፡ ምን አይነት ዘመን ላይ እንደተደረሰ አያሳዝናችሁም! የምንጣላበት አጣንና ደግሞ “እከሊት ቆንጆ ነች! ቆንጆ አይደለችም! በሚል…
Read 6110 times
Published in
ባህል
ከውሃ ወደ ውሃ - ከአሶሳ ወደ ካይሮ (ካለፈው የቀጠለ)አሶሳ ስንደርስ እንዲህ ሆነላችሁ፡፡ አንድ ሆቴል ሄድን፡፡ ማረፊያችሁ እዚህ አደለም ተባለ፡፡ እርስ በርስ፤ የራስ ግምትም ተጨምሮበት፣ ስም ሊስት የያዙ ሁለት ሶስት ሰዎች ይታያሉ፤ እነሱን እየተከተሉ “ስሜ አለ ወይ?” እያሉ መጠየቅ ግድ ሆነ፡፡…
Read 3201 times
Published in
ባህል
እንዴት ከረማችሁሳ!በዓላቱ በሰላም አለፉ! በበዓላት ቀናት የሚታይብንን ፈገግታና ደስታ ለሁለም ቀናት ያድርግልንማ!ስሙኝማ…ህዝቤ ይገለብጠው የለ እንዴ! መቼም ‘አንደኛ’ የምንወጣባቸው ነገሮች እየበዙ አይደል…ከዚህ በፊት እንዳወራነው ትንሽ ቆይቶ በ‘ሲፑም’ ዓለምን ባናስከነዳ ምን አለ በሉኝ፡፡ (“ልጆቼን የማበላው አጣሁ፡፡ ወር ላይ የምመልስልህ አንድ ሁለት መቶ…
Read 3800 times
Published in
ባህል
ባለፈው የጀመርኩትን የጉዞ ማስታወሺያዬን የሁለተኛውን ክፍል ለማቅረብ ባለመመቸቱ ሳናከታትለው ቀርተናል፡፡ ጉዳዩ:- (1) የአሶሳ ጉዞዬን (2) የካይሮ ጉዞዬን ማቅረብ ነው፡፡ ተያያዥነት ያላቸው ሁለት ጉዳዮች ናቸው፡፡ አንዳንዴ ውጤቱ ከምክንያቱ ይቀድምና ብዕርን ያነቃዋል፡፡ ጊዜና ድርጊት እንዳይጣረስ Anachronistic እንዳይሆን ያለኝ ሥጋት እንደተጠበቀ ሆኖ ሦስተኛው…
Read 2790 times
Published in
ባህል
እንኳን ለብርሀነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… ‘ኒው ወርልድ ኦርደር’ የሚሏት ነገር አለች፡፡ ያው እንግዲህ ‘ዕጣ ፈንታችንን የሚወስኑልን’ እንደመሰላቸው ሲያሽከረክሩን… አለ አይደል… መሽከርከር ነው፡፡ አሁን፣ አሁንማ እንትን ከተማ ሲያነጥሱ እንትን ከተማ የጉንፋን ወረረሽኝ የሚገባባት ዘመን ነው፡፡ ምን የማይደገስልን ነገር…
Read 3206 times
Published in
ባህል
እንኳን ለነቢዩ መሀመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁማ!እንኳን ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁማ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!እሷዬዋ ሀያኛ ነው የምትለው የልደት በዓሏን እያከበረች ነበር፡፡ እናላችሁ…በሆዱ “ድንቄም!” የሚል ጓደኛ ዘመድ ተሰባስቧል፡፡ ታዲያላችሁ…እሷዬዋ ምን ትላለች መሰላችሁ… “እዚህ ክፍል በጣም ይበርዳል፡፡ ሙቀት ያስፈልጋል፡፡” ይሄኔ ከተጋባዦች አንዱ…
Read 4488 times
Published in
ባህል