ባህል

Rate this item
(3 votes)
የቡሄ በዓል ጥንታዊ ታሪኩንና ትውፊታዊ ሥርዓቱን ሳይለቅ ለትውልድ ማስተዋወቅን ዓላማ ያደረገ ዝግጅት ባለፈው ማክሰኞ ምሽት በሀርመኒ ሆቴል ተካሂዷል፡፡ “እዮሃ ኢንተርቴይመንትና ኢቨንት” ከ“አርሂቡ የኪነጥበብ ባለሙያዎች” ጋር በመተባበር ባቀረቡት ዝግጅት ላይ የቀድሞው ፕሬዚዳንት አቶ ግርማ ወልደጊዮርጊስ በክብር እንግድነት የተገኙ ሲሆን “ቡሄ የልጆች…
Rate this item
(5 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…የነሀሴ ዝናብ ሲያሰኘው እየራራልን፣ ሲያሰኘው ደግሞ ‘እየወቀጠን’ ይኸው መስከረምም እየመጣ ነው፡፡ ዝናቡን ወደሚፈለግባቸው ስፍራዎች ያሰራጭልንማ!ስሙኝማ…ህጻናት ቤት ውስጥ አንድ ነገር ሲደረግ አይተው ዝም ይላሉ፡፡ ይሄኔ እናት ወይም አባት ነገሩን ለማውጣጣት የሚያባብሉበት ዘዴ አለ፡፡ እንበል የሆነ ብር ቤት ውስጥ ከተቀመጠበት ጠረጴዛ…
Saturday, 09 August 2014 11:29

ከዕለታት አንድ ቀን…

Written by
Rate this item
(2 votes)
“ዕውቅ ባለሙያዎች ያላት አገር ድሃ አይደለችም”(ከወዳጄ ከፕሮፌሰር ሽፈራው ብርሃኑ (“ሽፌ ወይም “ሺፍ”) ጋር ያደረኩት ቆይታ) ከዕለታት አንድ ቀን…አንድ ልዑል በዕደማርያም ላቦራቶሪ ት/ቤት (Prince Bede Mariam Laboratory School) የሚባል ት/ቤት በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዩኒቨርሲቲ (የዛሬው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ) ቅፅር ግቢ ውስጥ ይኖር…
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ቦብ ሆፕ የሚባል ‘ፈረንጅ’ ቀልደኛ ምን ብሎ ነበር መሰላችሁ… “ልደትህን በምታከብርበት ጊዜ ከኬኩ ዋጋ ይልቅ የሻማዎቹ ዋጋ ሲበልጥ ያኔ እያረጀህ መሆኑን እወቅ፡፡” ወዳጆቼ ይሄ የሻማ ቁጥር ነገር እንወያይበት እንዴ! (በሁለቱም ጫፍ ‘የሚለኮሱትን’ ሳይጨምር ማለት ነው። ቂ…ቂ…ቂ… ልጄ በሻማው ጊዜ…
Rate this item
(5 votes)
(ከአልታ ምርምር፣ሥልጠናና ካውንስሊንግ) ሰሞኑን በኤፍኤም 98.1 አዲስ ጣዕም ፕሮግራም ላይ ገጣሚ ታገል ሰይፉ ፍቺ የፈፀሙ ሰዎች አንዱ ሌላውን የሚጠራበት አንድ ቃል እንደሌላቸውና ለመጠራራት ወይም ለሌላው ሰው ግንኙነታቸውን ለመንገር እንደሚቸገሩ ገልፆ ወንዱ “የቀድሞ ሚስቴ” ከሚል ይልቅ “ ፍችሪቴ” ማለት እንደሚችል፣ ሴቷ…
Rate this item
(3 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አንድ ወዳጄ የሚያዘወትረው ምግብ ቤት አለ። እናላችሁ…አንድ ቀን ከተገለገለ በኋላ ይከፍልና ይወጣል፡፡ ቤቱ ደርሶ የተመለሰለትን ሲያይ ወደ አሥራ ስምንት ብር ገደማ ጎድሎታል፡፡ በማግስቱ ሄዶ “አጎደላችሁብኝ…” እንዳይል አስቸጋሪ ነው። ወንድም፣ ወንድሙን በማያምንበት ዘመን ቢናገር እንደ አጭበርባሪ የሚቆጠረው እሱ ይሆናል፡፡ ስለዚህ…