ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…አንድ ጊዜ የሆኑ የግብጽ ዲታ ደሴት እገዛለሁ ብለው አልነበር!፡ ሀሳብ አለን… የሆነ ውቅያኖስ አካባቢ ባለቤት የሌለው ደሴት አማረንማ! አለ አይደል… ‘ሰው ያልረገጠው’ መሬት ፈልጎ ‘ፉርሽ ባትሉኝ’…ብለን ይዞታ ማጠናከር አማረንማ! “ስማ፣ ኑሮን እንዴት ይዘኸዋል?”“ምን እይዘዋለሁ፣ እሱ ጠፍሮ ይዞኛል እንጂ! ገንዘብ…
Read 4620 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… እንግዲህ ጉዳያችን አድርገነው የለ… የእውነት እኚህ ትረምፕ የሚሏቸው ሰውዬ ተመረጡ! ሰዉ ሁሉ ‘ሲደነግጥ’ እኔ የማልደነግጥሳ! መሀል ከተማ አካባቢ ያሉ ጫማ ጠራጊዎች እንኳን የሰውየው ‘ነጩ ቤተ መንግሥት’ መግባት መክፈቻ ነበሩ፡፡ አንድ ጊዜ ሰውየው ምን ብለው ነበር አሉ…
Read 5128 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…የሠራ የእጁን፣ የተቀመጠ የእንትኑን አያጣም የሚሏት አባባል አለች፡፡ እንደ ጨዋታ ማሳመሪያ አሪፍ ነች፡፡ ችግሩ ግን…ጨዋታ ማሳመር ሌላ፣ ‘መሬት ያለው እውነት’ ሌላ! ልክ ነዋ…‘የሠራ’ አጨብጭቦ ሲቀር፣ ‘የተቀመጠ’…አለ አይደል… ‘ቅቤና ማሩ’ አልጋው ድረስ ሲመጣለት እያየን ነዋ። (ለሚመለከተው ሁሉ…ከፍ ብሎ የተጠቀሰው ለ‘ሹገር…
Read 4129 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ሚኒባስ ታክሲ ውስጥ ያየናት ጥቅስ ነች፡፡ “አንድዬ፣ አሳልፍልኝና ሰዎች ይግረማቸው።” በቃ፣ ጊዜው እንዲህ ነዋ! “አሳልፍልኝ” ከተባለ በኋላ… አለ አይደል… ‘አራት ነጥብ፣’ ‘ተፈጸመ’ ምናምን ማለት እያለ… “ሰዎች ይግረማቸው” የሚሏት ቅጥያ አትገርምም! አለ አይደል…ልክ እኮ “እኔ አልፎልኝ አይተው ይግረማቸውና ከፈለጉ የተላጠ…
Read 4729 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ተከታዩ ‘ዳያሪ’ ከዕለታት አንድ ቀን የአፍራሽ ግብረ ሀይል ‘ቦዳድሶ ከተወው’ መንደር ስር ሊገኝ ይችላል፡፡“እኔ ለጉድ የፈጠረኝ ሰው ልሁን፣ የሰው ልጅ እንዳለ ለጉድ የተፈጠረ ይሁን ግራ ገብቶኛል፡፡ (እኔ የምለው… ‘ቀኝ ገብቶኛል’ ከማለት ይልቅ ‘ግራ ገብቶኛል’ የሚባለው እነ ማኦን ለማሳጣት ተበሎ…
Read 6070 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሴትዮዋ ባሏን ታፋጥጠዋለች። “ጎረቤታችን ካለችው ሴትዮ ጋር እንደተኛህ ያለወቅሁ መሰለህ!” ትለዋለች፡፡ “ይሄን ትክዳለህ?” ባል ሆዬ ቆሌው ይገፈፋል፡፡ ግን እዚህ አገር ጥፋትና ስህተት (‘እንዲሁም ቅሽምና’ የሚለው ይግባበት) ማመን ብሎ ነገር የለም አይደል…መልሶ ያፈጥባታል። “ዝም ብለሽ አትዘባረቂ! እኔ ከእሷ ጋር…
Read 7542 times
Published in
ባህል