ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
”--የአዳም የከረሜላ ፍልስፍና አንኳር ዐሳብ (central thesis) እንዲህ የሚል ነዉ፡ የቱንም ያህል የሰዉ ልጅ ህልዉናበተለያየ ጎዳና ቢጓዝ፣ እንደ ዉሃ ቅዳ ዉሃ መልስ ጨዋታ በአሰልቺ የድግግሞሽ ዑደት የሚነጉድ ነዉ፡፡ ባለፈዉ፣በዛሬዉና በመጪዉ ጊዜ መካከል መሠረታዊ ልዩነት የለም፡፡ ሰዉ ይኸን ፈፅሞ ሊሸሽ የማይቻል…
Rate this item
(1 Vote)
‹‹አራት መስመር ግጥም፣ለጆሮ የምትጥም፤እንደ ዶሮ ቅልጥም፤…››(ሰሎሞን ደሬሳ)ግጥም ስለ ግጥም/Poetry for poetry! ብለን እንዝለቅ……ሥነ-ግጥምን መበየን ንፋስን እንደ መግራት ያለ መባከን ውስጥ እንዲዘፍቅ ዕሙን ነው፤ ሣይንስ እግዚሔር ውለታውን ይክፈለው! ቁመት በሜትር የሚለካበትን፣ ክብደት በግራም/በኪሎ ግራም የሚመዘንበትን፣ የሙቀት መጠን በቴርሞ-ሜትር የሚረጋገጥበትን፣ ውሃ በሊትር…
Monday, 26 February 2024 20:25

ሞት በቅኔ ሲያፍር!

Written by
Rate this item
(2 votes)
“አልሞትም!አልልም። እንደ አማሟቱ ነው፣ እንደ አፈር አልባሱ . . . በቀሉም የሚያምር፣ በዘሪ ʻጅ - ተዘግኖ፣ ሲበተን - ተረጭቶ . . . እንደማይፈለግ - እንደሚጣል ነገር። እንደ ቀባሪው ነው፣እንደ ገበሬው ስልት . . . ሞቶም በቃይ ቶሎ፤እስቲ እኔም ልሙተው!ሞቴ ለምን…
Monday, 26 February 2024 20:25

ሞት በቅኔ ሲያፍር!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“አልሞትም!አልልም። እንደ አማሟቱ ነው፣ እንደ አፈር አልባሱ . . . በቀሉም የሚያምር፣ በዘሪ ʻጅ - ተዘግኖ፣ ሲበተን - ተረጭቶ . . . እንደማይፈለግ - እንደሚጣል ነገር። እንደ ቀባሪው ነው፣እንደ ገበሬው ስልት . . . ሞቶም በቃይ ቶሎ፤እስቲ እኔም ልሙተው!ሞቴ ለምን…
Rate this item
(2 votes)
በሀገራችን ሥነ ጽሑፍ ታሪክ መንበር የነበሩ፣ እንደ ጧፍ የበሩ፣ እንደ ኮከብ የደመቁ ኅሩያን የዕድሜያቸው ልክ፣ የሥራቸው ዳር፣ የሕልማቸው አድማስ ጥግ በሞት ተቋጭቶ ተሸኝተዋል። ሞት ሁሌ ደጃችንን ሲያንኳኳ እንደ አዲስ ያስደንግጠን እንጂ፣ ከሕይወት ጋር አንገት ለአንገት ተቃቅፎ የሚኖርና ከሕይወትጋር በባላንጣነት እንዲኖር…
Rate this item
(10 votes)
የዶርማችንን መስኮት ከፍቼ አሻግሬ እያየሁ ነው። ትይዩ ተቀምጠው መተላለፊያቻችንን በራሳቸው የቀየሱት ሁለቱ አልጋዎች ላይ አቤልና ፀጋዬ ተሰይመው፤ ከእዚህኛው ወደ እዛኛው አልጋ ቃላት እየተወራወሩ በማውጋት ላይ ናቸው። መሀላቸው ብሆንም ጀርባ ሰጥቻቸዋለሁ፤ አልፎ አልፎ ወሬያቸው ጆሮዬን ዳበስ እያደረገ በመስኮቱ ያመልጣል። የምጠብቃት ቆንጆ…
Page 3 of 248