ጥበብ
የሰው ልጅ ለአፈቀረው ሰው አይደለም ሀብቱንና ንብረቱን ይቅርና ሕይወቱን እንደሚሰጥ ከዓለም ታላላቅ የፍቅር ታሪኮች እንረዳለን፡፡ ንጉሥ ሼህ ጃሃንም ያደረገው ይህንኑ ነው፡፡ ንጉሡ መላ ንብረቱን፤ ወርቁንና ብሩን፤ ዕንቁውንና አልማዙን አሟጥጦ፣ ዕፁብ ድንቅ የሆነ ቤተ መንግሥት በስሟ በመሥራት፣ በሕይወት ዘመኑ እጅግ ያፈቅራትና…
Read 251 times
Published in
ጥበብ
“በእጅህ የያዝካት ወፍ እያለች ሰማይ ለሰማይ በምትበረው አትወራረድ” “ሃሜት ቅዱሷን ነፍስህን ያረክሳል-+፣ ያወራኸው ውሸት ሲሆን ውስጣዊ ሰላምህ ክንፍ ያበቅላል” ይላል…አንድ ፀሐፊ፡፡ የምነግርህ እውነተኛ ታሪክ ነው፡-በአንድ ቢሮ ውስጥ የሚሰሩ ሶስት ሰዎች ነበሩ፡፡ አንደኛው መስሪያ ቤቱን የተቀላቀለው በቅርብ ነው፡፡ “ከኛ በላይ ሃይማኖተኛ…
Read 368 times
Published in
ጥበብ
መወለድና መሞት በሕይወታችን ውስጥ አይቀሬ እውነታ ቢሆንም ቅሉ፣ አንዳንዱ ጠቢብ የሞተበትን ቀን ከማሰብ ይልቅ የተወለደበትን ዕለት መዘከር ፋይዳ ያለው ይመስለኛል። ምክንያቱም አንድም በሕይወቱ ትልቅ ስራ ሰርቶ የሄደ ሰው፣ በአካለ ስጋ ገለል አለ እንጂ ሞቷል ለማለት ስለማያስደፍር፣ ሁለትም፤ ሰርቶ ያለፈን ሰው…
Read 264 times
Published in
ጥበብ
“--እያንዳንዱ ገጣሚ ውስጥ ያለ ራስን ለማግኘት የመጣር ልምምድ አለ፡፡ ቅርጽ መቀያየር፥ ሙከራ ማድረግ ኪነትን ያበለጽጋል:: ወደ ተሻለውና ራስን ወደ መኾንም ያሳድጋል፡፡ ለመድረኩም የተለያየ ቀለም ይፈጥራል፡፡--” 1* ከዚህ በታች የምታነቡት ግጥም [?] ርዕስ የለውም፡፡ ኾኖም ግን ጀምሮ የጀመረ ነው፡፡ ርዕስ ስለሌለው…
Read 377 times
Published in
ጥበብ
“በሌለ ጠላት ላይ ጦር መስበቅ፣ የቅዠት ፊልም ተዋናይ መሆን ነው” በጥንት ዘመን ሰዎችና መላዕክቶች አንድ ላይ ይኖሩ ነበር አሉ፡፡ ይጋባሉ፣ አብረው ይጫወታሉ፣ ይዘፍናሉ፣ ያማሉ፡፡ የባህሪ መወራረስም አለ፡፡ አንድ ቀን አንድ መልአክና አንድ ሰውዬ በሴት ተጣሉ፡፡ ጥፋቱ የመልአኩ ነው፡፡ ሴትየዋ ወደ…
Read 386 times
Published in
ጥበብ
“--ሄነሪ ዴቪድ ቶሩም ከህብረተሰቡ ድድር ግድግዳ ጋር እየተጋጨ፣ እየደማ፣ ኖረ፡፡ ከዚያም በኋላ ቆይቶ ሞተ፡፡ ሀሳቡ ግን በሁላችንም ልብ ውስጥ ዛሬም እየፈሰሰ ነው... ጽሁፎቹም... ያወራሉ!... ትውልድም ያደምጣቸዋል... የተፈጥሮ ዜማ... የሕዝብ ቁስሎችና ውበቶች!..”. ዘመኑ ርቆ እንኳ አሁንም ልቡ አጠገባችን ነው፤ ልባችንም ውስጥ…
Read 302 times
Published in
ጥበብ