ጥበብ
ክፍል - 1መነሻ - አዲስ አበባ የምድር ጉዞ፡- አለም ገና - ሰበታ - ተፍኪ - ቱሉ ቦሎ - (ጉራጌ ዞን፣ ወለኔ ወረዳ፣ ደሳ ቀበሌ … ) … አቧራውን እንደ በረሃ አውሎ ንፋስ ወደ ሰማይ እያነሳን፣ እንደ ንፋሱ በደመ ነፍስ እየከነፍን፡፡የሰማይ…
Read 333 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 22 December 2018 13:41
አዳም ረታ እና የኤግዚስቴንሻሊዝም ፍልስፍና
Written by መኮንን ማንደፍሮ (በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህር)
ክፍል አንድ በምዕራባዊያን የፍልስፍና ታሪክ ውስጥ እንደ ኤግዚስቴንሻሊዝም (existentialism) በኪነ-ጥበባዊ ሥራዎችና በግለሰባዊ የአኗኗር ባህል ላይ ታላቅ ተፅእኖን የፈጠረ ፍልስፍና የለም፡፡ የዚህ ፍልስፍና ዋና የጥናት ትኩረት የሰው ልጅ ነው፡፡ በመሠረታዊነትም ግለሰብን ማዕከል አድርጐ፣ በህልውና ውስጥ ያሉ ነባራዊ ሁኔታዎችን ያጠናል፡፡ የኤግዚስቴንሻሊዝም ፍልስፍና…
Read 712 times
Published in
ጥበብ
“--ማንነት ለሰው ልጅ ፅድቅና ኩነኔው ነው፡፡ ሰው ራሱን ሆኖ ሲገኝ፣ መልካምነት ዐመሉ ሲሆን ጽድቁን ይኖራል፡፡ ህሊናውን የሚፈታተን ዕኩይ ተግባር ሲያዘወትር ኩነኔውን ይኖራል፡፡ መልካምነት እውነት ነው፡፡ እውነት ደግሞ ጉልበት አለው፡፡ ነፍስን እያለመለመ ውስጥህን ደስ ያሰኛል፡፡--” “ነፍሱን አይማረው!” ይላል ያገራችን ሰው፤ ጨካኝ…
Read 446 times
Published in
ጥበብ
ክፍል - ፫ ‹‹አዲሱ ሰው!!›› ‹‹ለእውነትም በሚሆኑ ጽድቅና ቅድስና እንደ እግዚአብሔር ምሳሌ የተፈጠረውን ‹‹አዲሱን ሰው›› ልበሱ›› ኤፌ 4፡24፡፡ በየዘመናቱ የሰውን ልጅ ቀድሞ ከነበረበት የፖለቲካል ኢኮኖሚ፣ የሞራልና የመንፈስ ሁኔታ ወደ አዲስ ዓይነት ከፍታ ለማሸጋገር የተቀመሩ እሳቤዎችና የተደረጉ ሙከራዎች አሉ፡፡ እነዚህ እሳቤዎችና…
Read 330 times
Published in
ጥበብ
“-ጂጂ ዘማሪ እንጂ ዘፋኝ አትመስልም፤ ነገረ ስራዋ ሁሉ ወደ ውስጥ፣ ወደ ነፍስ ያደላል፡፡ በእርሷ ዘፈን ዝለል ዝለል የሚል ስሜት አይመጣልህም፤ ይልቁንም ጥልቅ ተመስጦ ይዞህ እብስ ይላል፡፡--” ጂጂ እያልን የምንጠራት የጎጃሟ ጉብል እጅጋየሁ ሽባባው፤ በርከት ያሉ መሳጭ ዘፈኖችን ጀባ ብላን፣ ለዓመታት…
Read 460 times
Published in
ጥበብ
ግጥም ነፍስን የሚኮረኩር የደደረ ስሜትና ሀሳብ በምጡቅምናብ ተከሽኖ የሚቀርብበት የጥበብ ውጤት ነው፡፡ ህመምና እርካታ፣ ብሶትና ደስታ እኩል የሚሞሸሩበት ...የተንተከተከ የስሜት ማግ ነው፡፡ገጣሚ የሚተክለው የእውነት ምሰሶ ነው፤ ህይወት የተሸከመ፡፡ ይህ ደግሞ በግለሰቡ መጠበ ብልክ ይወሰናል፡፡ ለዚህ መሠለኝ ሠለሞን ደሬሳ፤ "የግጥም ፈንታ…
Read 660 times
Published in
ጥበብ