ጥበብ
ዶርማችን ውስጥ ጠዋት አልጋዬ ላይ ሆኜ ሬድዮ እየሰማሁ ጓደኛዬ አዱኛ text አደረገልኝ፡፡ የጋሽ ስብሃትን “ሞት” የሚያረዳ ነበር - መልእክቱ፡፡ በጣም ደነገጥኩ፡፡ ተንተባተብኩ! የምናገረው ጠፋብኝ፡፡ “ምን ሆንክ?” አለኝ ጓደኛዬ መንጌ፡፡ ነገርኩት እሱም ደነገጠ፡፡ ውሸት በሆነ ብዬ ተመኘሁ፡፡ ግራ ገባኝ፡፡ ሬድዮኑን ዘጋሁና…
Read 1897 times
Published in
ጥበብ
በሌሎች ዘንድ የሚገኝ ጥበብን ለማየት፤ በአገር ውስጥ የቀሰሙትን ዕውቀት ሌላ አገር ሄጄ ብሰራበት የበለጠ ተጠቃሚ እሆናለሁ ብለው በማመን፤ በመኖሪያ አካባቢያቸው በሚፈጠር ግጭ ሰለባ ላለመሆንና በመሳሰሉት ምክንያቶች ኢትዮጵያዊያን ወደ ውጭ ይሄዳሉ፡፡ በጉብኝት፣ በሥራ፣ በስደት ባሕር ተሻግረው ከሚሄዱት አንዳንዶቹ ለራሳቸው፣ ለአገራቸውና ለሄዱባቸው…
Read 2086 times
Published in
ጥበብ
“ሥር ነቀል የፖለቲካና የኢኮኖሚ ለውጥ የሚያመጡ ዕቀዶችን ይዘናል” የከተማዋ ምክትል ከንቲባና የአቅም ግንባታ ቢሮ ኃላፊ ከሃያ በላይ እህት ከተሞች በበዓሉ ላይ ይሣተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡ ህዳር 14/1879 እንደተቆረቆረች የሚነገርላት የአዲስ አበባ ከተማ 125ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ዛሬ በይፋ መከበር ይጀምራል፡፡ በዓሉ…
Read 1618 times
Published in
ጥበብ
የኢንዱስትሪውን ዕድገት ወደኋላ ይመልሳል ተብሏል በአዲስ አበባ ከተማ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ቀበሌ 32 ልዩ ስሙ “ጎንደር በረንዳ” ወይም “ቄጠማ ተራ” እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ከግለሰብ ላይ መጋዘን ተከራይተው የዘፈን እና የፊልም ሕትመቶችን ሲቸረችሩ እና ሲያከፋፍሉ የነበሩ 50 አሳታሚ…
Read 2106 times
Published in
ጥበብ
ውጭ ላይ ቁጭ ብዬ ሳብሰለስል ጸሃይ ስታዘቀዝቅ አየሁዋት፡፡ ስትሰራ ውላ ደክሟታል መሰል ሙቀቷ በርዷል፤ ብርሃኗ ደብዝዟል፡፡ የትካዜዬ መንስኤ እሷ እንደሆነች ነው የተረዳሁት፡፡ ተጠጋሁዋት፡፡ “ሌባ” … አልኳት ፊት ለፊት፡፡ ዝም ብላ ቁልቁል ተንሸራተተች፡፡ የሰማችውን ያረጋገጠች አትመስልም፡፡ “ሌባ ነሽ፡፡ ሌባ ….” ደገምኳት፡፡…
Read 1896 times
Published in
ጥበብ
እንዴት ሰነበታችሁ? አገር አማን ነው? የገበያውም ሆነ የፓርላማው ውሎስ እንዴት ነው?... አይነት አሰልቺ ሠላምታ ማዳመጥ ካቆመች ቆይታለች - አያቴ፡፡ ባስ ሲላትም፣ “ሦስት ጊዜ እንዴት አደራችሁ አንዱ ለጠብ ነው አሉ” ብላ ትተርታለች፡፡ እኔንም የአያቱ ልጅ እንዲሉኝ፣ ሠላምታ መስጠት አቁሜያለሁ፤ ሠላም የምልበት…
Read 2342 times
Published in
ጥበብ