ጥበብ
እኔ የተረዳሁትን ማንም ስላላወቀ እንጂ ሀሳቡ ምንም አዲስ ነገር የለውም፡፡ ንግድ ማለት ቅይይር ማለት ነው፡፡ እንደ ልዋጭ። አንዱን እሴት ትቀበልና በእሱ ፋንታ ሌላውን ትሰጠዋለህ፡፡ ከልውውጡ የምታተርፈውን ነገር (እሴት) መሰብሰብ እና እንደገና በትርፍ ለመለወጥ መሞከር፡፡ ነጋዴ የመሆን ትርጉሙ በአጭሩ ይሄ ነው፡፡…
Read 12609 times
Published in
ጥበብ
Monday, 18 November 2013 11:32
ሬኔ ዴካርት /”እያሰብኩ ስለሆነ ኅልው ነኝ“/
Written by ደረጀ ኅብስቱ derejehibistu@gmail.com
በ17ኛው ክፍለ ዘመን በፈረንሳይ ገኖ የወጣ አፍቃሬ−አመክንዮ ፈላስፋ ነው፤ ዴካርት። በአለም የፍልስፍና ታሪክ ውስጥም የዘመናዊ ፍልስፍና አባት ተደርጎ ይቆጠራል። የነባሩን የፍልስፍና ባህል እና የዘመኑን የሳይንስ አባዜ አጣምሮ ወጥ ስራ በመስራት ዘመኑን አስደንቋል። የምዕራቡን (የአውሮፓን) ዳግም መነሳሳት ካቀነቀኑት መካከል የሚጠቀሰው የታላቁ…
Read 2986 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 09 November 2013 12:10
“የዓለም ተፈጥሮአዊ እሴት ነፃነት ነው”
Written by ደረጀ ኅብስቱ derejehibistu@gmail.com
የጀርመኑ ፈላስፋ አማኑኤል ካንት ስራዎች በአብዛኛው የሥነ ምግባር ጥያቄዎችን የሚዳስሱ ክፍሎች አሏቸው። በCritique of practical reason ውስጥ መሰረታዊ የሥነ ምግባር ሐሳቦችን በሰፊው ዘርዘር አድርጎ ጠቃቅሷቸዋል፡፡ ዋናው እና መሰረታዊው የሥነ ምግባር አስተምህሮዎችን ያስቀመጠበት ሥራው ግን Groundwork of the metaphysics of morals(ኅላዌያዊ…
Read 3281 times
Published in
ጥበብ
ጥበብ ለሁሉም ሰው ትገባለች ወይንም ትገባለች (“ገ” ይጠብቃል)? የሚለው ጥያቄ ሰርክ ያጭበረብረኛል። ነገር ግን ድርጊታችን ጥያቄውን መልሶልኝ አገኝና ወደ ተጨባጩ እውነታ አመዝናለሁ፡፡ በተጨባጩ እውነታ ላይ፣ ድርጊታችን እንደሚያሳየኝ፤ ጥበብ ብለን የምንጠራቸውን የፈጠራ ውጤቶች የምናቀርበው ለብዙሀኑ ማህበረሰብ ነው፡፡ ስለዚህም ቢገባቸው ነው የተገባችው…
Read 4790 times
Published in
ጥበብ
ቦያቴየስ /Boethius/ የተባለው የሮማ ፈላስፋ ከ470-524 አካባቢ እንደኖረ ይገመታል። በፍልስፍናው ዓለም በጣም ከሚጠቀሱለት ሥራዎቹ ውስጥ “Consolation of Philosophy” (መጽናኛ ፍልስፍና እንደ ማለት) የተሰኘው በእስር ቤት ውስጥ ሆኖ የፃፈው ድርሳን ይገኝበታል፡፡ ንግስት ኤልሳቤጥ ቀዳማዊትን የሚያካክሉ ሰዎች በሥራው ተመስጠው ወደ እንግሊዝኛ እስከ…
Read 2550 times
Published in
ጥበብ
ለሥነ - ጽሑፍ ሥራዎች ስኬት፣ ውበትና ምልዐት እባህሩ ውስጥ መኖር፣ የማህበረሰቡን የየዕለት ትንፋሽ መጐንጨት፣ ሕልሙ ውስጥ ማደር፣ ተስፋውን ማቀፍ የግድ ነው ይላሉ - ምሁራን፡፡ እኛም በዚሁ ሃሳብ እንስማማለን፡፡ ደራሲው ከሕዝቡ ተገንጥሎ የልቡን ትርታ እንዴት ሊያዳምጥ ይችላል? ካልቻለስ እንዴት ይጽፋል? የሩሲያው…
Read 4924 times
Published in
ጥበብ