ጥበብ

Rate this item
(1 Vote)
“A novel is never anything but a philosophy expressed in images.” -Albert Camus አዳም ረታ ከሃያ አንደኛዉ ክፍለ ዘመን የምድራችን ታላላቅ ደራሲያን መካከል አንዱ ነዉ፡፡ ግራጫ ቃጭሎች (1997)፣ መረቅ (2006) እና የስንብት ቀለማት (2008) የደራሲዉ ዘመን አይሽሬ የረዥም ልብወለድ ሥራዎች…
Rate this item
(8 votes)
 “--ዘመናዊው ሰው (የከተሜው ነዋሪ)፣ ደስታ ተክለ ወልድ፣ “ኸ”ን በሚጠቀሙበት መልክ ስለማይጠቀም ነው፡፡ በአጠቃላይ ጥያቄው የድምፀት ውክልና እንጂ፣ የሞክሼ ሆህያት ጒዳይ አይደለምና ወቀሳዎ መስመር ስቶአል፡፡ ስለዚህ ወቀሳዎ መጽሐፉ ማብራሪያ ባላቀረበለት፣ ነገር ግን እርስዎ ነው ብለው በተሳሳተ መንገድ ታሳቢ ባደረጉት ጒዳይ ላይ…
Rate this item
(0 votes)
አባቶቻችን እንግዳን የመቀበልና ሰዎችን የማስተናገድ ጉዳይ ከፍተኛ ስፍራ ይሰጡት ነበር፡፡ ትንሽ ከወገብ ጎንበስ ብሎ ሰዎችን ማስተናገድ ከአክብሮት ጋር አያይዘው ሲሰሩበት ኖረዋል፡፡ ልጆቻቸውንም ገና ከህፃንነታቸው ጀምሮ በዚህ ዙሪያ ያሰልጥኑ ነበር፡፡ ለምሳሌ ልጆች እጅ ሲያስታጥቡ፣ ሰላምታ ሲሰጡ፣ መንገድ ላይ ታላላቆቻቸውን ሲያገኙ ጎንበስ…
Rate this item
(1 Vote)
 ("…አንተ የተወለድከው ለእኔ፣ እኔ የመጣሁት ለአንተ ነው" ኖላዊ) ደራሲውና ድርሰቱበቅድሚያ፤ ልብወለዱ ከምናብ ዓለም ቅምምስ በላቀ፣ ደራሲው ለባዘነባቸው ቀናት ያደሉ የትረካ ቤቶች እንዳሉት ሊሰማኝ የቻለባቸውን ምክንያቶች ላስቀምጥ፡፡ ምክንያቱም ይህን ተከትለው የሚመጡ ደራሲውን ከድርሰት ሥራው ለይቶ ማየት የሚገባባቸውን አግባቦች [Relevance] ችላ በማለት…
Rate this item
(1 Vote)
 "--በእግዚአብሄር፣ በእምነት፣ በረሃብ፣ በስንፍና፣ በስደት፣ በሥራ፣ በባህል፣በመስዋዕትነት እና በሌሎችም ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥነው ‹‹የተጠላው እንዳልተጠላ››፤ ከዚህ መውጣት የምንችለው ሁለንተናችንን ለስራ ስናስገዛ፤ ስራን ስናከብር፤ ስንፍናችንን ወዲያ አሽቀንጥረን ስንጥል፤ ወደ ጥንቱ ማንነታችን ስንመለስ፤ (የትኛው ጥንት እንደሆነ ግልጽ ባይሆንም)፣ ከውጪ የተጫነብንን ሸክም ስናራግፍ ነው…
Rate this item
(2 votes)
 መለኮቱ ወይ ማንኛውም ሰው ድንገት የሆነ ቦታ አስቁሞ፤ ‹‹ይሄን ሁሉ ዘመን ምን ስታደርግ ነበር?›› ብሎ ቢጠይቀኝ እላለሁ...‹‹እንደ እብዶች ጉባዔ በታወከች ከተማ፣ ሀገር፣ ዓለም መሃል ነፍሴን የማስጠልልባት የሆነች የፅሞና ጥጋት ሳስስ ነበር፡፡›› በእርግጥ ይህ ሀሰሳ ትርጉም ያለው፣ ሊኖሩለትስ የሚገባ ግብ ይሁን…