ጥበብ
“A novel is never anything but a philosophy expressed in images.” -Albert Camus አዳም ረታ ከሃያ አንደኛዉ ክፍለ ዘመን የምድራችን ታላላቅ ደራሲያን መካከል አንዱ ነዉ፡፡ ግራጫ ቃጭሎች (1997)፣ መረቅ (2006) እና የስንብት ቀለማት (2008) የደራሲዉ ዘመን አይሽሬ የረዥም ልብወለድ ሥራዎች…
Read 1353 times
Published in
ጥበብ
“--ዘመናዊው ሰው (የከተሜው ነዋሪ)፣ ደስታ ተክለ ወልድ፣ “ኸ”ን በሚጠቀሙበት መልክ ስለማይጠቀም ነው፡፡ በአጠቃላይ ጥያቄው የድምፀት ውክልና እንጂ፣ የሞክሼ ሆህያት ጒዳይ አይደለምና ወቀሳዎ መስመር ስቶአል፡፡ ስለዚህ ወቀሳዎ መጽሐፉ ማብራሪያ ባላቀረበለት፣ ነገር ግን እርስዎ ነው ብለው በተሳሳተ መንገድ ታሳቢ ባደረጉት ጒዳይ ላይ…
Read 2009 times
Published in
ጥበብ
Sunday, 26 June 2022 10:06
“ጎንበስ በል፤ እንጨት ውጠሃል?” የደንበኞች አገልግሎት ጉዳይ!
Written by ወንድወሰን ተሾመ መኩሪያ (የስነልቦናና የማህበራዊ ሳይንስ ባለሙያ)
አባቶቻችን እንግዳን የመቀበልና ሰዎችን የማስተናገድ ጉዳይ ከፍተኛ ስፍራ ይሰጡት ነበር፡፡ ትንሽ ከወገብ ጎንበስ ብሎ ሰዎችን ማስተናገድ ከአክብሮት ጋር አያይዘው ሲሰሩበት ኖረዋል፡፡ ልጆቻቸውንም ገና ከህፃንነታቸው ጀምሮ በዚህ ዙሪያ ያሰልጥኑ ነበር፡፡ ለምሳሌ ልጆች እጅ ሲያስታጥቡ፣ ሰላምታ ሲሰጡ፣ መንገድ ላይ ታላላቆቻቸውን ሲያገኙ ጎንበስ…
Read 1321 times
Published in
ጥበብ
("…አንተ የተወለድከው ለእኔ፣ እኔ የመጣሁት ለአንተ ነው" ኖላዊ) ደራሲውና ድርሰቱበቅድሚያ፤ ልብወለዱ ከምናብ ዓለም ቅምምስ በላቀ፣ ደራሲው ለባዘነባቸው ቀናት ያደሉ የትረካ ቤቶች እንዳሉት ሊሰማኝ የቻለባቸውን ምክንያቶች ላስቀምጥ፡፡ ምክንያቱም ይህን ተከትለው የሚመጡ ደራሲውን ከድርሰት ሥራው ለይቶ ማየት የሚገባባቸውን አግባቦች [Relevance] ችላ በማለት…
Read 1515 times
Published in
ጥበብ
"--በእግዚአብሄር፣ በእምነት፣ በረሃብ፣ በስንፍና፣ በስደት፣ በሥራ፣ በባህል፣በመስዋዕትነት እና በሌሎችም ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥነው ‹‹የተጠላው እንዳልተጠላ››፤ ከዚህ መውጣት የምንችለው ሁለንተናችንን ለስራ ስናስገዛ፤ ስራን ስናከብር፤ ስንፍናችንን ወዲያ አሽቀንጥረን ስንጥል፤ ወደ ጥንቱ ማንነታችን ስንመለስ፤ (የትኛው ጥንት እንደሆነ ግልጽ ባይሆንም)፣ ከውጪ የተጫነብንን ሸክም ስናራግፍ ነው…
Read 1502 times
Published in
ጥበብ
መለኮቱ ወይ ማንኛውም ሰው ድንገት የሆነ ቦታ አስቁሞ፤ ‹‹ይሄን ሁሉ ዘመን ምን ስታደርግ ነበር?›› ብሎ ቢጠይቀኝ እላለሁ...‹‹እንደ እብዶች ጉባዔ በታወከች ከተማ፣ ሀገር፣ ዓለም መሃል ነፍሴን የማስጠልልባት የሆነች የፅሞና ጥጋት ሳስስ ነበር፡፡›› በእርግጥ ይህ ሀሰሳ ትርጉም ያለው፣ ሊኖሩለትስ የሚገባ ግብ ይሁን…
Read 1258 times
Published in
ጥበብ