ጥበብ
Saturday, 11 January 2014 11:56
ክፍል ሦስት ከባለፈው እትም የቀጠለ………… የግል ንግድ ተቋማት ማህበራዊ ሃላፊነትና የህጻናት ጥቅም
Written by Administrator
ሶስተኛው መርህ የንግድ ተቋማት ለወጣት ሰራተኞች፣ ለወላጆች እንዲሁም ለተንከባካቢዎቻቸው ምቹ የሆነና አቅምን ያገናዘበ የስራ አከባቢን መፍጠር እንዳለባቸው ያትታል፡፡ ሰነዱ እንደሚያስረዳው ወጣት ሰራተኞች ስንል በህግ ለስራ ከተፈቀደው ዝቅተኛ የእድሜ ወሰን(14 አመት) የዘለሉና በገቢ ማስገኛ ስራዎች ላይ ተሰማርተው የሚገኙትን ነው ፡፡ የእነዚህ…
Read 1536 times
Published in
ጥበብ
“ቅኔን ሳያውቁ ቅኔን መፍታት ታላቅ ድፍረት”በሚል ርእስ ለቀረበ ትችት የተሰጠ መልስ በሌላ የወረቀት ሥራ ብዙ ጊዜ ስለምጠመድ አልፎ አልፎ ካልሆነ በስተቀር ጋዜጣዎችን የማንበብ የዳበረ ልምድ የለኝም፡፡ ታኅሣሥ 19 ቀን 2006 ዓ. ም የወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ስምህ ተጠቅሷልና ተመልከተው…
Read 4189 times
Published in
ጥበብ
Sunday, 05 January 2014 00:00
የአፍሪካ 100 ምርጥ ዩኒቨርሲቲዎች ታወቁ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ53ኛ ደረጃ ይዟል
Written by Administrator
የአፍሪካ 100 ምርጥ ዩኒቨርሲቲዎች ሰሞኑን ይፋ የተደረጉ ሲሆን የደቡብ አፍሪካዎቹ - ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ሳውዝ አፍሪካ፣ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኬፕታውንና ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ስቴሌንቦስች ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ያለውን ደረጃ እንደወሰዱ “ፎር አይሲዩ” የተባለው ተቋም አስታወቀ፡፡የታንዛኒያው ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ዳሬሰላም በአራተኛነት ጣልቃ ቢገባባቸውም፣ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ…
Read 1757 times
Published in
ጥበብ
የህይወት ትርጉም የህይወት ትርጉም ምንድርነው? የሰው ልጅም ሆነ ማንኛውም ፍጥረት የዚህን ጥያቄ መልስ ማወቅ፣ ወደ ኃይማኖተኝነት ፅንፍ ሊመራ ይችላል፡፡ ግን አለመጠየቅስ ይቻላልን? ጥያቄው ተጠይቋል እንበል፤እኔ ብሆን መላሹ…አንድ ለራሱ ህይወት ላቅ ያለ ስፍራ የሚሰጥ፣ ሆኖም ግን ለመሰሉ ሰውና ለሌሎች ፍጥረታት ቦታ…
Read 2342 times
Published in
ጥበብ
የዛሬ ሣምንት ቅዳሜ ነው፡፡ አብዛኛውን ቅዳሜዎቼን እንደማሣልፋቸው ሁሉ የዕለቱን ጋዜጦችና መጽሔቶች ሰብስቤ፣ ዘወትር መልካም ቡና ከማገኝበት ቤት ተቀምጫለሁ፡፡ በወፍ በረር የማያቸውን አይቼ በዕለቱ የወጣውን ሳምንታዊውን አዲስ አድማስ ጋዜጣ መመልከት ጀመርኩኝና… ገጽ 11 ላይ ደረስኩ፡፡ “ቅኔን ሳያውቁ ቅኔን መፍታት ታላቅ ድፍረት”…
Read 2946 times
Published in
ጥበብ
በጥላቻና በእርግማን የተሞላ “መጽሐፍ”ደራሲ - “አታኸልቲ ሓጐስርዕስ -ሖቅ ሖቁን ለህፃናት የገፅ ብዛት - 175የታተመበት ዘመን - 1998 ዓ.ም የሽፋን ዋጋ - ብር 15.00 መፅሃፉ፤ በአጤ ቴዎድሮስ፣ አጤ ዮሐንስና አጤ ምኒልክ ዘመነ ግዛት ላይ ተመስርቶ የሶስቱንም ነገሥታት ጥንካሬ ሳይሆን ድክመት ለማሳየት…
Read 3253 times
Published in
ጥበብ