ጥበብ
የሰዓሊው ሐውልት እስካሁን አልተሰራምከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ ሁለተኛ ዓመታቸውን ቢያስቆጥሩም በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የሚገኘው መቃብራቸው እስካሁን ሐውልት አልተሰራለትም። እኛ ግን የሜትር አርቲስት ሎሬት አፈወርቅ ተክሌን ሁለተኛ ሙት ዓመት ለመዘከር አርቲስቱ ከማለፋቸው ከ25 ዓመት በፊት የታተመውን “አፈወርቅ ተክሌ፤ አጭር የሕይወት ታሪኩና…
Read 2348 times
Published in
ጥበብ
በአሜሪካ በፍቺ የሚጠናቀቁ ጋብቻዎች የሚቆዩበት አማካይ ጊዜ 8 ዓመት ነው፡፡ ሰዎች ፍቺ ከፈፀሙ በኋላ እንደገና ለማግባት በአማካይ ለሶስት ዓመት ይጠብቃሉ፡፡ ጥንዶች የመጀመሪያ ፍቺያቸውን የሚፈጽሙበት አማካይ ዕድሜ 30 ዓመት ነው፡፡ወላጆቻችሁ ስኬታማ ትዳር የነበራቸው ከሆነ ለፍቺ የመጋለጥ ዕድላችሁ በ14 በመቶ ይቀንሳል ከጋብቻ…
Read 1357 times
Published in
ጥበብ
ከተድላ ሞት በኋላ ልጁጅ ደስታ ተድላ ወደ ሥልጣን መጣ፤ ራስ ደስታ ልክ እንደ ብሩ ጎሹ የኃይለኛነት ጠባይ ነበረው፤ በዚህ የተነሣ በወዲህ ምኒልክን በወዲያ ተክለ ጊዮርጊስን ግራ አጋባ፡፡ በድንገት ዓባይን ተሻግሮ፣ ሸዋን ስለወረረ በሁኔታው ግራ የተጋባው ምኒልክ፤ “እዘን ሸዋ” ሲል አስለፈፈ፡፡…
Read 5101 times
Published in
ጥበብ
የእነ ብ/ጄኔራል ጥላሁን ክፍሌ ታሪክ አሁንም ተድበስብሷልንፅፅራዊ ዳሰሳ የመጽሐፉ ርዕስ - የቀድሞው ጦር (1927-1983)ከቀድሞው የኢትዮጵያ ምድር ጦር ሠራዊት ወታደሮችና ሲቪል ሠራተኞች የታተመበት ዘመን - 2006 ዓ.ም የገጽ ብዛት - 674የሽፋን ዋጋ - 250.00ጸሐፊ - ገስጥ ተጫኔ ህትመት - ዜድኤ ማተሚያ…
Read 3220 times
Published in
ጥበብ
ከጎጃም ታላላቅ ሊቃውንት ውስጥ የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑት ሁነኛ ደረጃ ይዘው ይገኛሉ፡፡ የኦሮሞ ሊቃውንት በየትኛውም የጎጃም አድባራትና ገዳማት ለትውልድ የሚተላለፉ ታላላቅ ሥራዎችን ሠርተው አልፈዋል፡፡ በአሁኑ ሰዓትም በየገዳማቱና አድባራቱ በመምህርነት የሚያገለግሉ የኦሮሞ ሊቃውንት በጎጃም ሞልተዋል፡፡ ታዋቂ ከሆኑት ሊቃውንት ውስጥ አለቃ ተክለ ኢየሱስ…
Read 3598 times
Published in
ጥበብ
የመጽሐፉ ርዕስ - በርናባስ ደራሲ - ትግዕሥቱ ተክለማርያም የታተመበት ዘመን - 2005 ዓ.ም (ግንቦት) አሳታሚ የኢትዮጵያ ደራስያን ነበር እና ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ተዟዟሪ ሂሳብ (ፈንድ)የታተመበት ቦታ - አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማ/ድርጅት የገፅ ብዛት - 353 የሽፋን ዋጋ -…
Read 1834 times
Published in
ጥበብ