ጥበብ

Rate this item
(3 votes)
አልበም ሰርቶ ማጠናቀቅ አምጦ ልጅ የመውለድ ያህል ከባድ ነው ይባላል፡፡ የዚህ አልበም ምጥና ውልደት እንዴት ነበር? እውነት ነው፤ በጣም አስቸጋሪ ሂደትን ማለፍ ይጠይቃል፡፡ እኔም ይህን አልበም እዚህ ለማድረስ ላለፉት ስድስት ዓመታት ስለፋ ቆይቻለሁ፡፡ አሜሪካ ለኮንሰርት በቆየሁበትም ሆነ ለሌላ ስራ ውጭ…
Rate this item
(30 votes)
ኪነጥበብ (Art) የሰው ልጅ ሁለንተናውን የሚነድፍበት፣ ስሜቱንና አመለካከቱን የሚቀርጽበት ዘርፍ ነው፡፡ ዲሲፕሊኑ እጅጉን ሰፊ የሆነና በውስጡም ብዙ ሙያዎችን (እንደ ሥዕል፣ ድርሰት፣ ተውኔት፣ ሙዚቃ፣ ቅርጻቅርጽ፣ ፎቶግራፍ፣ የፊልም ጥበብ…) የሚያቅፍ ሲሆን በርካታ ንድፈ ሀሳቦችን ከተለያዩ ሙያዎች በመውሰድ ራሱን የሚያበለጽግ መስክ ነው፡፡ ያም…
Saturday, 23 August 2014 12:01

አስተኳሽ ግጥሞች!

Written by
Rate this item
(16 votes)
እያንዳንዷ ግለሰባዊ ድርጊት የማህበረሰቡ ባህል ውጤት ናት፤ ድርጊቷ መጥፎ ወይም ጥሩ ልትሆን ትችላለች፡፡ ግን መጥፎ የምትሆነው ባህሉ “መጥፎ ናት” ብሎ ከፈረጃት ብቻ ነው፡፡ አለዚያ ምንም ያህል አስቀያሚ፣ ምንም ያህል ጎጂ ብትሆን እንኳ የማህበረሰቡ ባህል “ደግ” ብሎ ከሰየማት ደግ ናት፡፡ ለዚህ…
Rate this item
(1 Vote)
(ካለፈው የቀጠለ)ባለፈው ሳምንት መጣጥፌ መጨረሻ ላይ በገባሁት ቃል መሰረት፣ የዛሬ ፅሁፌን ሳምንት ያነሳሁትን ጥያቄ በመድገም እጀምራለሁ፡፡ እውነት አስናቀ በፖሊስ ቁጥጥር ስር አልዋለም ማለት ይቻላል እንዴ?...እኔ የሚቻል አይመስለኝም፡፡ አስናቀ ዙሪያው ገደል ሆኖበት፣ ወደ መጨረሻ ውድቀቱ የተገፋው በፖሊስ ሀይል ነው፡፡ ክፍል 56…
Rate this item
(5 votes)
የመጽሐፍ ገበያው ዐይን ያጥበረብራል። በተለይ እንደ በቆሎ እሸት ክረምቱን ጠብቆ የሚዘንበው የመጽሐፍ ዶፍ ከመብዛቱ የተነሳ ፍሬን ከገለባ ለይቶ ለማጨድ ጊዜም ችሎታም የሚሻ እየሆነ ነው፡፡ ለገበያ ብቻ ተብለው የሚቀመሙ መጻሕፍት፣ ለነፍስ ከተጻፉቱ ጋር ሰርገው እየገቡ ክረምት በመጣ ቁጥር እንደበረዶ አንባቢ ላይ…
Rate this item
(3 votes)
በአለማችን የስነ ጽሑፍ ታሪክ ውስጥ ከተነሱ ታላላቅ ደራሲያን መካከል “ፖለቲካ ምኔ ነው!” ብለው ጥግ የያዙ በርካታ ደራሲያን የመኖራቸውን ያህል በዘመናቸው የነበረውን የፖለቲካ ትኩሳት የድርሰቶቻቸውን ጭብጥ(theme) ያደረጉ፤ በዚህም ስለ ነጻነት፣ እኩልነት፣ የሰው ልጆች መብትና ሰብዕና… በብርቱ ያቀነቀኑ ደራሲያንም በየዘመኑ ተነስተዋል፡፡ እነዚህ…