ጥበብ
ባለ ጋሻ ጀግሬው ሰልፍ የሚያምርለት፣ አጀቡ አስፈሪ ጦር የበዛለት፣ ሠራዊተ ብዙ ፊታውራሪ እርጅና፣ ረጋ ብሎ ይመጣል ሞት ያስከትልና፡፡ ስሜት ሲደበዝዝ፣ አካል ሲቀዘቅዝ፣ ዕይታ ሲደክም፣ አእምሮ ሲያዘግም፣ አደብ ይገዛሉ ህዋሳት በመላ፣ ሰውነት ይበርዳል ላይሞቅም ላይፈላ፡፡ ሆድ ጠግቦ ላይበላ ጉረሮ እህል ላይውጥ፣…
Read 1894 times
Published in
ጥበብ
በወጣቱ ገጣሚ አያሌው እውነቴ የተጻፈውና በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ከ65 በላይ ግጥሞችን የያዘው “ቁምታም ጾም” የተሰኘ የግጥም ስብስብ መጽሃፍ፣ ከትናንት ጀምሮ በገበያ ላይ መዋሉን ገጣሚው ለአዲስ አድማስ ገለጸ፡፡92 ገጾች ያሉት “ቁምታም ጾም” የግጥም ስብስብ መጽሃፍ፣ በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች…
Read 1251 times
Published in
ጥበብ
እችላለሁም አልችልምም ብለህ ብታስብ አልተሳሳትክም፡፡ ሔነሪ ፎርድ ወንድ ሆኜ ብወለድ ኖሮ አውሮፓን አስገብራት ነበር፡፡ ሜሪ ባሽኪርትሴፍ (ሩሲያዊ ሰዓሊ፤ ስለ ጥበብ ሥራዋ የተናገረችው)ሥራ በቅጡ እንዲከወን ከፈለግህ፣ ባተሌ ሰው ምረጥ፤ ሌሎቹ ጊዜ የላቸውም፡፡ ኢልበርት ሁባርድ ዕድል የምታግዘው ለዝግጁ አዕምሮ ብቻ ነው፡፡ ሉዊስ…
Read 1736 times
Published in
ጥበብ
“ሰሞኑን ይፈርሳል እየተባለ ነው .. ሌላ ቤት እንደመፈለግ አገር ቤት ልሂድ ትላለህ?” አሉኝ እትዬ አልማዝ፡፡ “ዝም ብለው የተወራውንማ አይስሙ፡፡ ይፈርሳል ተብሎ ከተወራ ስንት ጊዜ ሆነው እትዬ.. ለነገሩ ከአንድ ሳምንት በላይ አልቆይም..” አልኳቸውለመጓዝ እንደተነሳሁ ስላወቁ ነው መሰል፡- “ብቻ አልማዝ አልነገረችኝም እንዳትል?”…
Read 1827 times
Published in
ጥበብ
ረጅም አመታት በውጭ አገራት ያሳለፈው ገጣሚ ሃይሉ ገ/ዮሃንስ (ጎሞራው)፤ ባደረበት ህመም በሚኖርባት ስዊድን በሚገኝ ሆስፒታል ህክምና ሲከታተል ቆይቶ፣ ባለፈው ማክሰኞ በተወለደ በ79 አመቱ ከዚህ አለም በሞት ተለየ፡፡እ.ኤ.አ በ1935 በአዲስ አበባ የተወለደው ሃይሉ፤ የቤተክህነት ትምህርት እየተከታተለ ያደገ ሲሆን በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት…
Read 1382 times
Published in
ጥበብ
ብልጥ ድንገት ወንዝ ውስጥ ቢወድቅ፣ በዚያው ገላውን ታጥቦ የሚወጣ ሰው ፀጥታ የመጀመሪያው ልጅ ከመወለዱ በፊትና የመጨረሻው ልጅ ትዳር ይዞ፣ከወላጆቹ ቤት ሲወጣ ብቻ የሚገኝ ግብዣ ለሴቶች - ከሌሎች ተጋባዥ ሴቶች የተሻለ አምሮና ተውቦ ለመታየት የሚፎካከሩበት ለወንዶች - ምግብ በጥራትና በገፍ የሚገኝበት…
Read 1017 times
Published in
ጥበብ