ጥበብ
የሰው ልጅ አለኝታውና ማዕረጉ፣ ሞገሱና ኩራቱ ታሪኩ ነው፡፡ ታሪክ ደግሞ ታሪክነቱን ሊያገኝ የሚችለው የሰው ልጅ ራሱ ከትውልድ ወደ ትውልድ ጠብቆ በሚያስተላልፋቸው ወጐቹ፣ ቋንቋዎቹ፣ አፍአዊ ኪነቃሎቹ፣ ፊደልና ሥነ ጽሑፎቹ አማካኝነተ መኾኑ አያከራክርም፡፡ ታሪኩን በራሱ ፊደል መዝግቦ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚያስተላልፍ አገር…
Read 2429 times
Published in
ጥበብ
የገሞራው መልእክት፤)“ለፈፀመው ደባ፣ ለሰራውም ግፉ፣እናትክን በሉልኝ በዚያ የምታልፉ” ገሞራው /ኃይሉ ገብረ ዮሐንስ/ ኪነትንና የኪነጥበብ ቤተሰቦችን በሚያሳዝን ሁኔታ በሞት የተለየ ብርቅ ባለቅኔ ነበር፡፡ በህይወት በቆየባቸው ዘመናት ሁሉ ብዙ ነገር ታዝቦ፣ የታዘበውንም በብዕሩ ሰቅስቆ የማድማት ልዩ ተሰጥኦ የነበረው ገጣሚ ነው፡፡ ገሞራው የተፈጥሮንም…
Read 3497 times
Published in
ጥበብ
[የካሜራዋ ሰምና ወርቅ “የሜሊ ታደሰ” የእናትና ልጅ ዉብ መሳጭ ፎቶ ግጥሙን ይመጥነዋል።]ካዛንቺስ የአራት ትዉልድ እትብትና ትዝታ ብቻ ሳይሆን የገደል ማሚቶም የተከማቸበት መንደር ነዉ። ይህ ስፍራ -ከመናኸሪያ ከፍ ብሎ- ለደምሰዉ መርሻ የኅላዌና የብዕር ትርታ ቤተመቅደሱ ነዉ። እኛ ከሚዳሰሰዉ እየታከክን ተላምደነዉ ልብ…
Read 2700 times
Published in
ጥበብ
በጋዜጠኛ ግዛቸው እሸቱ ላይ ባደረሰው ድብደባ ተከላከል ተብሏል“ፋየር ፕሩፍ” የተሰኘውን የእንግሊዝኛ ፊልም ወደ አማርኛ መልሶ ከወ/ሮ ቤተልሄም አበበ ጋር ለመስራት ከተስማማ በኋላ ብር ተቀብሎ ፊልም ባለመስራቱ ብሩን እንዲመልስላቸው በመጠየቃቸው፣ ሳይወዱና ሳይፈቅዱ የቀረፀውን ድምፅና ምስላቸውን ለባለቤታቸው እንደሚሰጥ በማስፈራራት ወንጀል ፈጽሟል በሚል…
Read 2991 times
Published in
ጥበብ
በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ ማህበራት ከማህበራዊ ህይወት ጅማሮ አንስቶ የሚሰፈር ዕድሜ አላቸው:: በመሆኑም ሰዎች ከአንድ በላይ ሆነው መኖር ከጀመሩበት ጊዜ እስካሁን ድረስ ህልውናቸው ጉልህ ሆኖ ይታያል፡፡ ዓይነታቸውና ቅርፃቸውም እንደ ዕድሜያቸው ሁሉ ለአሀዝ አዳጋች ነው፡፡ለዚህ ጽሁፍ ዓላማ ሲባል ሊቃኙ የታሰቡት በሰዎች የማህበራዊ…
Read 2277 times
Published in
ጥበብ
ወያላው ተሳፋሪ! ተሳፋሪ!አዲስ አባ በፈሪአባት ምን ማለቱ ይሆን?ልጠይቅ ምስጢሩን…ደገመ አሁንም አምርሮ፣ማንን ፈርቶ ቃል ጨምሮ፡፡ምን ማለቱ እንደሆን ልጠይቀው ብዬ፣ጠጋ እያልኩ እየፈራሁ እቃዬን አዝዬ፡፡ወያላው ግቡ! ግቡ! ፋዘር መኪናው ፈሪ ነው፣ሰውም እየበዛ ሲሄድ ቀስ ብሎ ነው፡፡አትጠራጠሩ በልኩ ይጭናል፣ሹፌሩ ፈሪ ነው ቀስ ብሎ ይነዳል፡፡መንገድ…
Read 5900 times
Published in
ጥበብ