ጥበብ
ሰሞኑን በኢትዮጵያ የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣንና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል በተለያዩ የኪነ-ጥበብ ዝግጅቶች የተጀመረው 4ኛው ሰላም ፌስቲቫል፤ ዛሬና ነገ በትሮፒካል ጋርደን በሙዚቃ ድግሶች ደምቆ ይቀጥላል፡፡ ለአንድ ሳምንት የዘለቀው ፌስቲቫሉ፤ ጥናታዊ ፊልሞች፣ ዎርክሾፖችና ሴሚናሮችን ጨምሮ የዲጄ ፓርቲ፣ የሰርከስ ትርኢትና ባህላዊ ውዝዋዜዎችም…
Read 1630 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 10 January 2015 10:50
“ስራዬ የወርቃማውን ዘመን ደረጃ እንዲይዝ ጥሬአለሁ” (ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ)
Written by Administrator
በባህር ዳርና በአዲስ አበባ ከ15 ዓመታት በላይ በምሽት ክበቦች ሰርቷል፡፡ “ስያሜ አጣሁላት” በሚለው የመጀመሪያ አልበሙ ከህዝብ ጋር የተዋወቀው ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ፤ ሦስተኛ አልበሙን (ስወድላት) ሰሞኑን ለቋል፡፡ በአዲሱ ስራውም ስለ ሃገር፣ ስለ ፍቅር፣ ስለ ታማኝነት፣ ስለ ጎንደር፣ ስለ ወሎና ምንጃር ብዙ…
Read 7473 times
Published in
ጥበብ
ባለፈው ረቡዕ የኢየሱሥ ክርስቶስ ልደት (ገና) በኢትዮጵያውያን ክርሥቲያን ምዕመናንና በመላው ኢትዮጵያውያን ዘንድ ተከብሮ አልፎአል፡፡ ገና፡- የጌታ ልደት ነው፤ የጌታ ኢየሡሥ ክርሥቶሥ ልደት፡፡ የገና ራሥ ደግሞ ለክርሥትና ሃይማኖት መከሠትና እውን መሆን ምክንያት የሆነው በክርሥትና የመለኮት ሊቃውንት የቤተ ክርሥቲያን ራሥ የሚሠኘው ኢየሡሥ…
Read 2351 times
Published in
ጥበብ
ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ከተጠናቀቀ በኋላ በዓለም አቀፍ ደረጃ ጦርነቱን መግለጽ የሚችል የሥነ-ግጥም ውድድር ተካሂዶ ነበር፡፡ አያሌ ገጣምያንም በቋንቋ ውበት የተራቀቁበትን አያሌ ቅኔያት ዘረፉ፡፡ ብዙ ሺ ታዳሚያን በተሰበሰቡበትም ዳኞች ተሰይመው… ግጥሞችን መፈተሽ ያዙ፡፡ ገጣሚ “ያሸንፍልኛል” ያለውን ግጥም እየያዘ መድረኩን ነገሰበት፡፡ ሶስት…
Read 2980 times
Published in
ጥበብ
ከውሃ እስከ ውሃ የጉዞ ማስታወሻመግቢያ 1 የአሶሳው ጉዞ ከጐንደር ጉዞዬ በኋላ ወደ ጓሣ (ሰሜን ሸዋ) መሄዴን ተርኬያለሁ፡፡ ከዚያ እንደተመለስኩኝ ወደ አሶሳ (ቤኒሻንጉል ጉሙዝ) ግድቡ አካባቢ ለሚካሄድ የኪነጥበብ ፕሮግራም ተጋብዤ ሄድኩኝ፡፡ እዚያ ለአራት ቀን ያህል ቆይቼ እንደተመለስኩ ደሞ ሌላ ጉዞ ገጠመኝ…
Read 1871 times
Published in
ጥበብ
ክፍል ፫የክፍል ፪ ጽሑፍን ያቆምነው የአማርኛ ፊደል ያሉት 7 ድምፅ ወካይ ሆሄያት ብቻ ሆኖ ሳለ የአማርኛ ፊደል መሻሻል ወይም በዝተዋልና ይቀነሱ ጥያቄዎች መነሣት ይገባቸዋልን የሚለውን በቀጣይ እናየዋለን በማለት ነበር፡፡ ቀደም ብሎ በክፍል ፩ ጽሑፌ የአማርኛ ፊደል ይሻሻል በሚል ሰበብ ከተለያዩ…
Read 4080 times
Published in
ጥበብ