ጥበብ
ከሞትክ በኋላ መረሳት የማትፈለግ ከሆነ አንድም ለመነበብ የሚበቁ ነገሮችን ፃፍ አሊያም ለመፃፍ የሚበቁ ነገሮችን ሥራ፡፡ ቤንጃሚን ፍራንክሊን ተሰጥኦ ብቻውን ፀሐፊ አያደርግም፤ ከመፅሐፉ ጀርባ ሰው መኖር አለበት፡፡ ራልፍ ዋልዶ ኢመርሰን ራሱን የማይመግብ አዕምሮ ራሱን ይበላል፡፡ ጎሬ ቪዳል የመፃፍ ክህሎት፤ ሌሎች ማሰብ…
Read 1216 times
Published in
ጥበብ
አንዳንዴ ለዓይን የተሰወረውን ልብ ያየዋል፡፡ ኤች ጃክሰን ብራውን ጄአር.ፍቅር ማለት ራስን ያለ ዋስትና መስጠት ነው፡፡ አኔ ካምቤል አበባ ያለ ፀሐይ ብርሃን አያብብም፤ ሰው ያለ ፍቅር አይኖርም፡፡ ማክስ ሙለር የፍቅር የመጀመሪያ ተግባሩ ማድመጥ ነው፡፡ ፓውል ቲሊች ፍቅር፣ ዕድሜ፣ ገደብና ሞት አያውቅም፡፡…
Read 2960 times
Published in
ጥበብ
መጽሐፍትን ማንበብ፣ የተፈተፈቱ አበቦችን ለነፍስ ማጉረስ ብቻ አይደለም፤ በነፍሳችን ጉሮሮ ላይ የሚሠነቀሩ እሾሆችንም መንቅሮ መጣል ነው። በጥበብ ምህዋር በደስታ የሚያንፈቀፍቁንና በሲቃ የሚያንሠቀስቁን ሁሉ የሚመዘኑበት ሚዛን፣ የሚጣሩበት ወንጠፍት አለ፡፡ በጥበብ ቤተዘመዶች ቅጥር ግቢ ውስጥ ሒስ የሚባለው አንዱ ድንኳን ውስጥ ያለው ሣይንስ…
Read 4996 times
Published in
ጥበብ
(ይህ ታሪክ የተፃፈው በ1940 እ.ኤ.አ ቢሆንም እስከ 1967 ዓ.ም ድረስ የመታተም እድል ሳያገኝ ቆይቷል፡፡ በመጨረሻም የታተመው “ዘ ኦብጀክቲቪስት” በተባለው መጽሔት ላይ ነው፡፡ ታሪኩ የፈጠራ ምጥን ቁልጭ አድርጐ የሚያሳይ ነው፡፡ አርቲስቱ በምን አይነት መንገድ የህይወቱን ጭብጥ ከአእምሮው ሃሳቦች እና ከተጨባጩ እውነታ…
Read 3738 times
Published in
ጥበብ
ሴት ተዋናዮች ስለሙያቸው)በተዋናይነቴ እጅግ አስደሳቹ የትወና ክፍል ዳይሬክተሩን ማስደሰት ነው፡፡ ሁሌም ዳይሬክተሬን ማስደሰት እፈልጋለሁ፡፡ ጆን አን ቼን ጠንክሬ መስራቴና ግሩም ሥልጠና ማግኘቴ ከአንዳንድ ተፎካካሪዎቼ የተሻልኩ ተዋናይት እንድሆን አስችሎኛል፡፡ ፓላ ኔግሪ እንደሌላ ሰው የምዘፍን ከሆነ ጨርሶ መዝፈን አያስፈልገኝም፡፡ ቢሊ ሆሊዴይ ሰዎች…
Read 1819 times
Published in
ጥበብ
አንድም - ሦስትም (የመጽሐፍ ዳሰሳ) ሀብታሙ ስዩም በቀድሞው “አዲስ ጉዳይ” መጽሔት ላይ ሲተነፍሳቸው የነበሩትን ፖለቲካ ዘመም ግሩምሩምታዎች በ176 ገጽ ተምኖ፣ የድርሳን ግርማን አላብሶ፣ ለአንባቢ ካቀረበ ከረምረም አለ። የጥበብ ስራውን ገና በጠዋቱ ለተቀጨችው ለ“አዲስ ጉዳይ” መጽሔት እንደ ዝክር የሚወስዱለት ባይታጡም በጉያው…
Read 3025 times
Published in
ጥበብ