ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
ልብ የሚሰውረው ማሳሰቢያ ለመጀመሪያ ጊዜ የደረሰኝ፤ ገና ‹‹ተደላድዬ ልኖር ነው›› ባልኩበት ወቅት ፤ትርጉሙን በቅጡ ባልተረዳሁት ስያሜ ራሱን ‹‹ገማች›› ነኝ ብሎ ባስተዋወቀኝ በአንድ እንግዳ ሰው በኩል ነበር፡፡ ከዚህ ቀደም እሱ የተሰማራበትን አይነት የሙያ ዘርፍ ሰምቼ እንደማላውቅ ነገርኩት፡፡ ቢሆንም በመገናኘታችን ተደስቻለሁ፡፡ እናስ…
Rate this item
(6 votes)
ለአዘጋጁ የተሰጡትን መረጃዎች ለመሰብሰብ 7 ዓመት ፈጅቷል ዓለማየሁ ገላጋይ አንዳንድ ጊዜ ለወግ የማያመች ሁኔታ ይፈጠራል። ትዝ ይለኛል የዛሬ አስር ዓመት ገደማ ስለ ደበበ ሰይፉ ለመፃፍ ሳስብ ተማሪው ጀማነሽ ሰለሞንን በአጋጣሚ አገኘኋት፡፡ የደወለችልኝ ሌላ ጓደኛዬ ነበረች፡፡ ሶስና ዳንኤል ትባላለች፡፡ በወቅቱ የተለያዩ…
Saturday, 18 July 2015 11:51

ፈረሰኛው ፍቅር!

Written by
Rate this item
(3 votes)
እሳሩ ቤት፣ምድጃ ዳር ተቀምጦ፣ ያለ ወትሮው ቢላ በሞረድ ሲስል ያዩት አያቱ ደስ አላላቸውም። “የመድኃኒዓለም ያለ! አንተ የምን ቢላ ነው የምትስለው!” ሲሉት ድንገት ቀና ብሎ አያቸውና መልሶ አቀረቀረ፡፡ እማማ ዝናብዋ ከቤተክርስቲያን መመለሳቸው ነው፡፡ “ስማ እንጂ ጉልላት…አትናገርም እንዴ?” አሉ ነገሩ ስላልገባቸው፡፡ ዐውደ…
Saturday, 18 July 2015 11:49

የኪነጥበብ ጥግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 (ስለ ፊልም) ይሄ ፊልም 31 ሚ.ዶላር ፈጅቷል፡፡ በዚህ ዓይነት ገንዘብ የሆነ አገር መውረር እችል ነበር፡፡ ክሊንት ኢስትውድ ፀሐፊ መሆን ትፈልጋለህ? መፃፍ ጀምር፡፡ ፊልም ሰሪ መሆን ትፈልጋለህ? አሁኑኑ በስልክህ ምስሎችን መቅረፅ ጀምር፡፡ ማቲው ማክኮናሄይፊልም የጦር ሜዳ ነው፡፡ ሳም ፉለርኮሜዲ ለመስራት የሚያስፈልገኝ፡-…
Rate this item
(1 Vote)
 ማለዳ የጀመረው ካፊያ ማቆሚያ ያለው አይመስልም፡፡ ዕለቱ የታዋቂው ወግ ፀሐፊ መስፍን ሀብተማርያምን አንደኛ ሙት ዓመት መታሰቢያ ለመዘከር በ“የጠፉትን ፈላጊ ፕሮሞሽን” አስተባባሪነት ከጊዮርጊስ ተነስቶ በፒያሣ አትክልት ተራ በኩል አልፎ፣ መርካቶ በመግባት ክፍለ ሀገር አውቶብስ ተራ ጋ የሚጠናቀቅ የእግር ጉዞ የተካሄደበት ነበር።…
Rate this item
(1 Vote)
ዛሬ፤ የረመዳን ፆምን ፍፃሜ ምክንያት በማድረግ፤ እድሪስ ሻህ በተባለው ዝነኛ ሱፊ አንድ መፅሐፍ ላይ ያተኮረ ጨዋታ ይዤላችሁ መጥቻለሁ፡፡ እድሪስ ሻህ፤ ‹‹የመፅሐፉ መፅሐፍ›› የሚል ትልቅ ማዕረግ በሰጠው እና ዘጠኝ ገፆች ብቻ ባሉት መፅሐፍ የሰፈሩ ታሪኮችን ነው - (በእያንዳንዱ ገፅ የሰፈረው ፅሑፍም…