ጥበብ
ልብ የሚሰውረው ማሳሰቢያ ለመጀመሪያ ጊዜ የደረሰኝ፤ ገና ‹‹ተደላድዬ ልኖር ነው›› ባልኩበት ወቅት ፤ትርጉሙን በቅጡ ባልተረዳሁት ስያሜ ራሱን ‹‹ገማች›› ነኝ ብሎ ባስተዋወቀኝ በአንድ እንግዳ ሰው በኩል ነበር፡፡ ከዚህ ቀደም እሱ የተሰማራበትን አይነት የሙያ ዘርፍ ሰምቼ እንደማላውቅ ነገርኩት፡፡ ቢሆንም በመገናኘታችን ተደስቻለሁ፡፡ እናስ…
Read 1377 times
Published in
ጥበብ
ለአዘጋጁ የተሰጡትን መረጃዎች ለመሰብሰብ 7 ዓመት ፈጅቷል ዓለማየሁ ገላጋይ አንዳንድ ጊዜ ለወግ የማያመች ሁኔታ ይፈጠራል። ትዝ ይለኛል የዛሬ አስር ዓመት ገደማ ስለ ደበበ ሰይፉ ለመፃፍ ሳስብ ተማሪው ጀማነሽ ሰለሞንን በአጋጣሚ አገኘኋት፡፡ የደወለችልኝ ሌላ ጓደኛዬ ነበረች፡፡ ሶስና ዳንኤል ትባላለች፡፡ በወቅቱ የተለያዩ…
Read 3271 times
Published in
ጥበብ
እሳሩ ቤት፣ምድጃ ዳር ተቀምጦ፣ ያለ ወትሮው ቢላ በሞረድ ሲስል ያዩት አያቱ ደስ አላላቸውም። “የመድኃኒዓለም ያለ! አንተ የምን ቢላ ነው የምትስለው!” ሲሉት ድንገት ቀና ብሎ አያቸውና መልሶ አቀረቀረ፡፡ እማማ ዝናብዋ ከቤተክርስቲያን መመለሳቸው ነው፡፡ “ስማ እንጂ ጉልላት…አትናገርም እንዴ?” አሉ ነገሩ ስላልገባቸው፡፡ ዐውደ…
Read 2052 times
Published in
ጥበብ
(ስለ ፊልም) ይሄ ፊልም 31 ሚ.ዶላር ፈጅቷል፡፡ በዚህ ዓይነት ገንዘብ የሆነ አገር መውረር እችል ነበር፡፡ ክሊንት ኢስትውድ ፀሐፊ መሆን ትፈልጋለህ? መፃፍ ጀምር፡፡ ፊልም ሰሪ መሆን ትፈልጋለህ? አሁኑኑ በስልክህ ምስሎችን መቅረፅ ጀምር፡፡ ማቲው ማክኮናሄይፊልም የጦር ሜዳ ነው፡፡ ሳም ፉለርኮሜዲ ለመስራት የሚያስፈልገኝ፡-…
Read 1182 times
Published in
ጥበብ
ማለዳ የጀመረው ካፊያ ማቆሚያ ያለው አይመስልም፡፡ ዕለቱ የታዋቂው ወግ ፀሐፊ መስፍን ሀብተማርያምን አንደኛ ሙት ዓመት መታሰቢያ ለመዘከር በ“የጠፉትን ፈላጊ ፕሮሞሽን” አስተባባሪነት ከጊዮርጊስ ተነስቶ በፒያሣ አትክልት ተራ በኩል አልፎ፣ መርካቶ በመግባት ክፍለ ሀገር አውቶብስ ተራ ጋ የሚጠናቀቅ የእግር ጉዞ የተካሄደበት ነበር።…
Read 1725 times
Published in
ጥበብ
ዛሬ፤ የረመዳን ፆምን ፍፃሜ ምክንያት በማድረግ፤ እድሪስ ሻህ በተባለው ዝነኛ ሱፊ አንድ መፅሐፍ ላይ ያተኮረ ጨዋታ ይዤላችሁ መጥቻለሁ፡፡ እድሪስ ሻህ፤ ‹‹የመፅሐፉ መፅሐፍ›› የሚል ትልቅ ማዕረግ በሰጠው እና ዘጠኝ ገፆች ብቻ ባሉት መፅሐፍ የሰፈሩ ታሪኮችን ነው - (በእያንዳንዱ ገፅ የሰፈረው ፅሑፍም…
Read 2028 times
Published in
ጥበብ