ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
ተፈጥሮ ንፁህ የበረዶ ሸማ ያለበሰችውን ከተማ፣ የለሊቱ ጥቁር ክንፎች አቅፈውታል፡፡ የሰሞኑ ንፋስ የአትክልት ስፍራዎች ለመደምሰስ ሲነሳ፣ ሰዎች ጎዳናውን ትተው፣ ሙቀትን ፍለጋ ወደየቤቶቻቸው ገቡ፡፡ ከከተማዋ ዳር ባለ ሰፈር በረዶ እጅጉን የተጫናትና ለመውደቅ የዳዳት ጎጆ ቆማለች፡፡ ከጭለማው ትንሽ እረፍት ባገኘች በዚያች ደሳሳ…
Monday, 24 August 2015 10:10

አምባና ትዝታ

Written by
Rate this item
(6 votes)
ለሎሬት ጸጋዬ የልደት ቀን መርበትበት ነቢይ መኮንን ለሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን ህልፈት የተቀኘው ለልደቱም ትዝ ይለኛል፤ “ሞተ ቢሉኝ እንኳን በአካል /በነብሱ ነብሴን የሚያከር/ አለው የውበት መዘውር /መሸብህ ይበሉኝ አንተን?/ ፀሐይና ከዋክብቱን፥ ሰማይ ላይ የዘራኸውን?” የጸጋዬ አካል እድሜው ቢያበቃም ብዕሩ በየወቅቱ የሌላን…
Rate this item
(0 votes)
የክርስቶስን ትምህርት በአንድ አረፍተ ነገር ግልፅ ስለተባለው ቄስ እያወራሁለት ነበር፤ ኤስን፡፡ “አንድ የካቶሊክ ቄስ በአንድ እግሩ ቆሞ በአንድ አረፍተ ነገር የክርስቶስን አስተምሮት እንዴት እንደገለፀው ታውቃለህ ኤስ?”“እንዲደረግብህ የማትፈልገውን በሌሎች አታድርግ የሚለው ነው አይደል” አለኝ እርግጠኛ ሆኖ፡፡ ተሳስተሃል ለማለት ከት ብዬ ሳቅሁበት፡፡…
Monday, 24 August 2015 10:07

የየአገሩ ምሳሌያዊ አባባል

Written by
Rate this item
(10 votes)
የጥበብ መጀመሪያ ነገሮችን በትክክለኛ ስማቸው መጥራት ነው፡፡ የቻይናውያን አባባል ሃቀኛ ዜጋ በራሱአገር ስደተኛ ነው፡፡ የአሜሪካውያን አባባልላንተ ሲል የዋሸ፣ ባንተ ላይም መዋሸቱ አይቀርም፡፡ የቦስንያ አባባልተረት ወደ እውነታ የሚያሻግር ድልድይ ነው። የአረቦች አባባልየእውነት ባሪያ የሆነ ሰው ነፃ ነው፡፡ የአረቦች አባባልሁልጊዜ እውነትን በቀልድ…
Monday, 24 August 2015 10:05

ጠይም ጣዖት (ወግ)

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከእኔ ገጥ ለገጥ የውበት አስማት ተሰይማለች። ጠይም ዓሳ መሳይ ናት፡፡ ገና ከዓይኔ እንደገባች ያፍዝ ያደንግዟ ተጋባብኝ፡፡ ቅረባት ቅረባት የሚል ሹክሹኩታ ከእምቦቃቅላው ደመነፍሴ እየደረሰኝ ነው፡፡ የደመነፍሴ ትዕዛዝ ተቀባይነት ያገኝ ዘንድ ጣዖቷን መለማመን ግድ ይለኛል፡፡ አለማመመኑን ላልተካነበት እንደ እኔ ላለ ብላቴና ደግሞ…
Rate this item
(3 votes)
[የመጽሐፍ ቅኝት በአብነት ስሜ ] መቅድም ወሪሳ በሚል ርእስ በሐምሌ ወር መጨረሻ ላይ 240 ገጾች ያሉት የአማርኛ ልቦለድ ታትሟል። የልቦለዱ ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ ይባላል። ይህ ብእሮግ የዚህ መጽሐፍ ቅኝት ነው። ቅኝቱን የማደርገው ልቦለድን-እንደ-ህልም-መፍታት በሚል ጽንሰ-ሐሳባዊ ማእቀፍ ውስጥ ነው። አንድ ደራሲ…