ጥበብ
የሰው ልጅን ባህርይ በእንስሳት ሲመስሉ ማየት የተለመደ ነው፡፡ በእኛ ሀገር አንበሳ የኢትዮጵያዊ ሰው መመሰያ ሆኖ ስለማገልገሉ አልጠራጠርም፡፡ ግን አንበሳ ብዙ የምርጫ ነፃነት ያለው ስለመሆኑ እርግጠኛ አይደለሁም፡፡ ኖህ በውሃ ሙላት የተጥለቀለቀችው ምድር ጠፈፍ ማለቷን ለማረጋገጥ ፈልጐ የላከው የመጀመሪያ መልዕክተኛ ቁራን ነበር፡፡…
Read 2308 times
Published in
ጥበብ
ርዕስ ………….................ሌባሻይ ደራሲ …………...............ድርቡ አደራ የህትመት ዘመን ……….2007 ዓ.ም ዋጋ………………................ብር 80 ደራሲው ይህንን ልብወለድ ለምን “ሌባሻይ” እንዳለው በግልጽ አይታይም፡፡ በመሠረተ ትርጉሙ “ሌባሻይ” ማለት ሌባን የሚፈልግ ማለት ነው፡፡ የሌባ መሻት ተግባር ይፈፀም የነበረው በአፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት እንደነበርና ሥርዓቱ የተሠረዘውም በልጅ…
Read 1849 times
Published in
ጥበብ
የልጅ ልጆቼ ስም ማን እና ማን ይባላል? ለሚለው ጥያቄ መልስ፣ እዚህ ወንበር ላይ ተቀምጬ ማግኘት አልችልም፡፡ ሁሉም ነገር ፍቺው በሂደት የሚገኝ ነው፡፡ እዚህ የካፌ ወንበር ላይ ተቀምጫለሁ፡፡ ከጐኔ በስተቀኝ ኮረዳዋ ተቀምጣለች፡፡ ቀጠሮ አለባት፡፡ የሆነ ሰውን እየጠበቀች ነው፡፡ እየጠበቀች እንደሆነ አውቃለሁ፡፡…
Read 1653 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 03 October 2015 10:41
ሶስቱ ጥያቄዎች (Three Questions)
Written by ደራሲ፡- ሊዮ ቶልስቶይ ተርጓሚ፡- አሸናፊ አሰፋ
(ሊዮ ቶልስቶይ ከ1828 እስከ 1910 ዓ.ም የኖረ ሩሲያዊ ደራሲ፣ ወግ ፀሐፊ እና ፈላስፋ ነበር፡፡ ከደርዘን በላይ ከሆኑት ረዣዥም ልብ ወለዶቹ መሐል War And Peace እና Anna Karenina የሚባሉ ስራዎቹ በብዙዎች ይታወቃሉ፡፡ እኩያ የሌለው የረዥም ልብወለድ ፀሐፊ ነው ተብሎ ይሞካሻል፡፡ አጫጭር…
Read 1399 times
Published in
ጥበብ
ቀኑ መስከረም 10 ነው፡፡ ለሰው ያዋስኩትን መፅሐፍ ተቀብዬ ፒያሳ አንድ ካፌ ውስጥ አረፍ ብያለሁ፡፡ “Bloom’s Biocritiques” የተሰኘ ተለጣጣቂ ሕትመት ያለው ድንቅ ሥራ ነው፡፡ በዚህኛው መጽሐፍ ላይ የሩሲያው ደራሲ ፊዮዶር ዶስተየቭስኪ ሥራውና ሕይወቱ ተዳስሷል፡፡ ደጋግሜ ያነበብኩት ቢሆንም ማገላበጤን ቀጠልኩ፡፡ የደራሲውን የውልደት፣…
Read 1684 times
Published in
ጥበብ
ሌላውን መምሰል የለባችሁም፤ ማንነታችሁን ውደዱት፡፡ ሊ ሚሼል ገንዘብ ማሳደዱን ትታችሁ፣ ከልባችሁ የምትወዱትን ነገር ማሳደድ ጀምሩ፡፡ Tony hsiehግብ፤ ቀነ-ገደብ የተቀመጠለት ህልም ነው፡፡ ናፖሊዮን ሂልሥራችሁን ለማሻሻል ከፈለጋችሁ የማይቻለውን ለመስራት ሞክሩ፡፡ ብሪያን ትሬሲመሞከራችሁን እስክታቆሙ ድረስ ተሸናፊዎች አይደላችሁም፡፡ ማይክ ዲትካእንደ ቢራቢሮ ተንሳፈፉ፤ እንደ ንብ…
Read 1481 times
Published in
ጥበብ