ጥበብ
ስለ እውነት)- ሦስት ነገሮች ለረዥም ጊዜ ተደብቀው ሊቆዩአይችሉም፡- ፀሐይ፣ ጨረቃና እውነት፡፡ቡድሃ- በጥበብ መፅሀፍ ውስጥ የመጀመሪያውምዕራፍ ሃቅ ነው፡፡ቶማስ ጀፈርሰን- ዓለም ሁሉ ውሸት በሚናገርበት ወቅት፣እውነት መናገር አብዮታዊ ተግባር ነው፡፡ጆርጅ ኦርዌል- እውነቱን የምትናገር ከሆነ ምንም ነገርማስታወስ አይኖርብህም፡፡ማርክ ትዌይን- በመጠራጠር ወደ ጥያቄ እናመራለን፤በመጠየቅ እውነቱ…
Read 1684 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 17 October 2015 10:55
ሀገር! ሀገር! ማለት ምንድነው ትርጉሙ?
Written by በሰለሞን አበበ ቸኮል (saache43@yahoo.com)
መጽሐፍ፡- “ሀገርህን ጥላት ልጄ…”ዘውግ፡- አጭር ልብወለድ ደራሲ፡- በቴዎድሮስ አበራገጽ፡- 274.00ዘመን፡- ነሐሴ 2007 ዓ.ም”ዋጋ፡- 50 ብር ባለንበት የኢትዮጵያ ዘመን ውስጥ ተፈጥረውና ነፍስ አውቀው፣ ወደ ድርሰቱ ዓለም ከገቡ ጀማሪ ጸሐፊያን መካከል የዚች ሀገር ፖለቲካዊ ዕጣ - ፈንታ ክትት ብሎላቸው ያንኑ ደፈር ብለው…
Read 6604 times
Published in
ጥበብ
ትላንት ማታ በሬን ቆልፌ ነው የተኛሁት፡፡ ስነሳም ከፍቼ ነው የወጣሁት፡፡ በሩ ክፍት ቢተው ሊወሰዱ ስለሚችሉት ነገሮች ብቻ ነው በተለምዶ ተጨንቄ የማስበው፡፡ስለ ቁሶቼ እንጂ ስለ መንፈሶቼ ዘብ ቆሜ አላውቅም፡፡ ረጅም መንገድ በእግሬ ተጉዤ ወደ መስሪያ ቤቱ ደረስኩ፡፡ ወረቀት እና እስክሪፕቶ ከያዝኩ…
Read 2013 times
Published in
ጥበብ
አንጋፋው ተዋናይ አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም ከትላንት በስቲያ 60ኛ ዓመት ልደቱንና ወደትወና ሙያው የገባበትን 40ኛ ዓመት በዓል በብሄራዊ ቲያትር አክብሯል፡፡ ይሄን ሁለት በዓሉንምክንያት በማድረግ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ማህሌት ኪዳነወልድ፤ ከአርቲስት ፍቃዱ ጋርበስልክ አጭር ቃለምልልስ አድርጋለች፡፡ አርቲስቱ ከተጣበበ ጊዜው ላይ ጥቂትም ቢሆን…
Read 2584 times
Published in
ጥበብ
• በመላው ዓለም እየዞሩ በመስራት ከ5 ሚ. ብር በላይ አጠራቅመው ነበር• እሳቸውና ባለቤታቸው በመታመማቸው ገንዘቡ በህክምና አለቀ• አሁን ገቢያቸው ከቤት ኪራይና ከጡረታ 1500 ብር ገደማ ነው• “ህዝቡ ሲፈልግ ያሳክመኝ፤ ያለበለዚያ ስሞት ይቅበረኝ” ጌታቸው መኩሪያ በሳክስፎን ተጫዋችነቱ አንቱ የተባለ አንጋፋ ባለሙያ…
Read 3239 times
Published in
ጥበብ
• ትላቁ ክብራችን ጨርሶ አለመውደቃችንሳይሆን፤ በወደቅን ቁጥር መነሳታችንነው፡፡ኮንፉሺየስ• ታሪክ፤ ጥቂት ኦሪጂናሌና ብዙ ቅጂዎችየሚገኙበት የስዕል ጋለሪ ነው፡፡አሌክሲስ ዲ. ቶክኪውቪሌ• ታሪክ ምንድን ነው? ሰዎችየተስማማሙበት ተረት አይደለም?ናፖሊዮን ቦናፓርቴ• በውስጡ እየኖርክበት ሳለ፣ ታሪክ ፈፅሞታሪክ አይመስልም፡፡ጆን ደብሊው ጋርድነር• ታሪክ፤ ሊወገዱ የሚችሉ ነገሮች ድምርውጤት ነው፡፡ኮንራድ አዴናውር•…
Read 1531 times
Published in
ጥበብ