ጥበብ

Tuesday, 29 December 2015 07:21

የዘላለም ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
(ስለ ሰብእና)• ጠንካራ ሰብእና አለኝ፤ እናም የማስበውንእናገራለሁ፡፡ፔኔሎፕ ክሩዝ• በኪነጥበብ ውስጥ በጣም የሚያማልለው ነገርየራሱ የከያኒው ሰብእና ነው፡፡ፖል ሴዛኔ• ሰብእናዬን በአለባበሴ እያሳየሁኝ ነው፡፡ዲውሎን ዋዴ• ሴትን በአስተዋይነቷና በሰብእናዋ አደንቃታለሁ።ውበት ብቻውን በቂ አይደለም፡፡ሮቤርቶ ካቪሊ• ሃያሲ የኪነጥበብ ስራን የደራሲውን ሰብእናሳይጠቅስ መተቸት ሊማር ይገባል፡፡ኦስካር ዋደልድ• በሌሎች…
Rate this item
(12 votes)
ግጥምን ሁሉም ሰው አንብቦ ለየራሱ የሚሰጠው ትኩስ ስሜት አለ፤ ወይ ይጠላል፤ ወይ ይወድዳል - ይላሉ የስነ ግጥም ሂስ ምሁር የሆኑት ኤስ ኤች በርተን፡፡ ይህ ግን ገና ድስቱ ምድጃ ሲነካ ነው፡፡ ደጋግመው ሲያጣጥሙትና፣ የቅመማውን ስልትና ይዘት ሲያጤኑ የሰውም ልዩነት፣ የጥበብም ቃና…
Saturday, 19 December 2015 10:42

አሴዋ ሁሌም በልባችን ነህ!!

Written by
Rate this item
(20 votes)
አይረሴ ራዕይእኛማ እንቆጥራለንዛሬም ሙሉ ሳቅክንያልተሸራረፈ ሙሉ ፈገግታህንእንዳቀፍን አለን በየምላዳችን የነገ ሰብልህንአሴ ኩራ ኩራ፣ ባለህበት ኩራብርሃኑ ያዘምራል፣ ያሳብህ ተራራዓመቱማ ያልፋል ወደፊት ገፍትሮንዘመኑ ቢሸብት፣አይረሴ ራዕይ፤ ነጭ ፀጉር የለውከቶ መች ይረሳልህልምህ የወይን ጠጅ ሲነጋ ይበስላል፡፡የነበረህና የነበረን ሀሳብ፣ እያደር ይጠራል፡፡ስምህ ማዘርዘሩ፣ መንፈስህ መብቀሉዕምነት ፍልስፍና…
Rate this item
(2 votes)
ድምፃዊት ሐሊማ አብዱራህማን የመጀመሪያ አልበሟን ለአድማጭ ካደረሰች ከ10 ዓመት በኋላ ባሳለፍነው ሳምንት ”ሰማይ” በሚል መጠሪያ ሁለተኛ አልበሟን አውጥታለች፡፡ ለመሆኑ ይሄን ሁሉ ዓመት የት ጠፍታ ከረመች? አዲሱ አልበሟ ከቀድሞው በምን ይለያል?በእነዚህና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ ድምጻዊቷ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ከማህሌት ኪዳነወልድ ጋር…
Rate this item
(0 votes)
ለስምንተኛ ጊዜ የተዘጋጀው “አርት ኦፍ ኢትዮጵያ” የስዕል አውደ ርዕይ ከታህሳስ 1-4 ቀን 2008 ዓ.ም በሸራተን አዲስ ሆቴል ላሊበላ አዳራሽ ውስጥ ለእይታ በቅቷል፡፡ በአውደ ርዕዩ ላይ 50 የስነጥበብ ባለሙያዎች የተሳተፉ ሲሆን 500 የስዕልና የቅርፃ ቅርፅ ስራዎችም ለተመልካች ቀርበዋል፡፡ “አርት ኦፍ ኢትዮጵያ”…
Saturday, 19 December 2015 10:28

የጸሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ስለ ሽልማት)ሽልማት ለእኔ ምንም ማለት አይደለም፡፡የእኔ ሽልማት ሥራዬ ነው፡፡ካታሪን ሄፕበርን- የምፈልገው የኖቤል ሽልማት ነው፤ 400ሺዶላር የሚገመት ነው፡፡ክላዩስ ኪንስኪ- የኖቤል ሽልማት በሚከፍታቸው በሮችብዛት በእጅጉ ትገረማላችሁ፡፡ኢሊ ዊስል- ሽልማቶች ለማሸነፍ ብዬ አይደለምፊልሞችን የምሰራው፡፡ ፊልሞችን የምሰራውፊልሞችን ለመስራት ብዬ ነው፡፡ኖርማን ጄዊሰን- በእርግጥም በዓለም ላይ ታላቅ…