ጥበብ
“ላምባ” በ9፣ “አለሜ” በ8፣ “ከዕለታት” በ7 ዘርፎች ታጭተዋል ከ93 አገርኛ ፊልሞች መካከል 26 ያህሉ ለመጨረሻ ዙር ባለፉበት የ3ኛው ጉማ ፊልም ሽልማት ከሰሞኑ እጩዎችን ይፋ አድርጓል። ሽልማቱ 17 የውድድር ዘርፎች ያሉት ሲሆን ከእያንዳንዱ ዘርፍ ምርጥ አምስቱ ታውቀዋል። በዚህ ዓመት በተለያዩ ውድድሮች…
Read 5992 times
Published in
ጥበብ
- በ48 ሰዓታት ለ50 ሚሊዮን፣ በ87 ቀናት ለ1 ቢሊዮን ጊዜያት ታይቷል እንግሊዛዊቷ አቀንቃኝ አዴል ባለፈው ጥቅምት ወር መጨረሻ የለቀቀችው “ሄሎ” የተሰኘ የሙዚቃ ቪዲዮ በዩ ቲዩብ ድረገጽ በአጭር ጊዜ ውስጥ በበርካታ ሰዎች በመታየት ረገድ “ጋንጋም ስታይል” በሚለው የደቡብ ኮርያዊው የፖፕ ሙዚቃ…
Read 1516 times
Published in
ጥበብ
(ስለ ክዋክብት)- ምሽት ደስ ይለኛል፤ ጨለማ ከሌለ ክዋክብትንፈፅሞ ማየት አንችልም፡፡ስቲፌኒ ሜዬር- ድቅድቅ ያለ ጨለማ ሲሆን ክዋክብትን ማየትትችላላችሁ፡፡ራልፍ ዋልዶ ኢመርሰን- ክዋክብትን በተመለከተ የምናየው ሁሉ የድሮፎቶግራፋቸውን ነው፡፡አላን ሙር- እጣፈንታችን ያለው በክዋክብቱ ውስጥአይደለም፤ በራሳችን ውስጥ እንጂ፡፡ሊሳ ማንትቼቭ- እያንዳንዱ ኮከብ በውስጥህ ያለውን እውነትየሚያንፀባርቅ መስተዋት…
Read 820 times
Published in
ጥበብ
ከተመኙ አይቀር ወንዝነት መመኘት፣አገርን ሳይለቁ ሰው አገር መገኘት፤ይሄ ግጥም የበዕውቀቱ ሥዩም ነው፡፡ ቀደም ሲል የግጥሙ እሳቦት እተሸኮረመመ፣ በመሸሽ፣ ያደክመኝ ነበር፡፡ ልከኛ ፍቺው የተገለጠልን ደራሲ አስማማው ኃይሉን (አያ ሻረውን) ከተዋወቅሁ በኋላ ነው፡፡ ደራሲ አስማማው አገርን ሳይለቁ እሰው ሀገር የመገኘት ዋነኛ ምሳሌ…
Read 1748 times
Published in
ጥበብ
የሰንበት ጀምበር ብቅ ባለች ቁጥር ደርሶ የሚያበረኝ አባዜ አለ፡፡የካምቦሎጆ ካራማ እያዳፋ ከእቅፉ ሲከተኝ አፍታም አይፈጅበትም፡፡ሰርክ እንደእኔ ቀልቡ እየተሰለበ ከእልፍኙ የሚዶለው ምርኮ ወፈሰማይ ነው፡፡የልክፍቱ ቁራኛ ለመሆን እግር የሚያቀጥን ምልልስ ማድረግ መለኪያ አይደለም፡፡ለአንዲት ነጠላ ቀን ፊትን ማስመታት በቂ ነው፡፡ሲለጥቅ እንደ መርግ ተጭና…
Read 1424 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 23 January 2016 13:44
አነጋጋሪው መፅሐፍ - “የኢየሱስ ሕይወት”
Written by ደሳለኝ ሥዩም desalegnseyoum@yahoo.com
ከዚህ በፊት ኢየሱስ ክርስቶስን እንደ አንድ ገጸ ባህርይ በመውሰድ፣ “ኢየሱስ የሰው ልጅ ስህተቶችን ሁሉ ተሳስቷል-በተቃራኒ ጾታ ፍቅር እስከመውደቅ በመድረስ” በሚል መነሻ የተጻፈው “የዳ ቪንቺ ኮድ” የተሰኘ መጽሐፍ የዓለምን ክርስቲያኖች አስቆጥቶ ነበር፡፡ የዓለም ታላላቅ ቤተክርስቲያኖች እንደ ሮማ ካቶሊክ ያሉቱ በውግዘቱ ላይ…
Read 6965 times
Published in
ጥበብ