ጥበብ
ወያላው ቀልድና ፌዝ ያበዛል፡፡ በዚያ ላይ ዐይኑ አያርፍም;፤ እዚህም - እዚያም ይቃብዛል፡፡ ደግነቱ ተሣፋሪው ቀልዱን እየሰማ ዝም አይልም፤ በሣቅ ወይም በቃላት መልስ ይሰጠዋል፡፡ አንዳንዱም “አንተ ቴአትረኛ መሆን ነበረብህ!” ይለዋል፡፡ “ቴአትር ቤቱ አነሰ!...ብሔራዊ - ሀገር ፍቅር - ሌላ ምን አለ?”“ማዘጋጃ ቤት!”“ማዘጋጃ…
Read 306 times
Published in
ጥበብ
“--ይህ አለመደማመጥ ከዚህም በፊት የኢትዮጵያውያን የኪሳራ ልማድ ነው፡፡ አፄ ኃይለ ስላሴ፣ የተክለ ሃዋርያት ተክለማርያምን ምክር ሰምተው ቢዘጋጁ፣ የማይጨው ጦርነት በሽንፈት አይደመደምም ነበር፡፡ የሌተናል ጀኔራል ከበደን ገብሬን ማሳሰቢያ በጊዜ ውል ቢያስይዙ፣ በኤርትራ ያ ሁሉ ሰው አያልቅም ነበር፡።--” ባለፈው ሳምንት በወፍ በረር…
Read 644 times
Published in
ጥበብ
“ስልጣኔያችን የሚደምቀው፤ በነፃ ግለሰብ ውስጥ ባለ አብሮነት እንጂ በደቦኝነት አይደለም” ሰካራሞች ሰፈር ገብተህ “ሰክራችኋል”፣ አማኑኤል ገብተህ “አብዳችኋል” ብትላቸው አንተው የሰከርክ፣ አንተው ያበድክ ነው የሚመስላቸው:: ሰዎች የሚሰክሩበት ወይም የሚያብዱበትን ምክንያት የምታውቀው፣ በነሱ ቦታ ሆነህ እንደዚያ እንዲሆኑ ያደረጋቸውን ችግር ስትቀምስ ነው:: የስነ…
Read 381 times
Published in
ጥበብ
ምን ማድረግ ይቻላል? ምንስ ሊደረግልኝ ይችላል? እነዚህ ተመሳሳይ ጥያቄዎች ናቸው:: መደረግ የሚችሉት አማራጮች ውስን ናቸው፡፡ አማራጮቹን ቤተሰቡ አንድ በአንድ ተወያየባቸው:: ማለቂያ በሌለው ድግግሞሽ፣ በሀዘን ተጨብጠው፣ በማድ ቤት ጠረጴዛው ዙሪያ ተሰብስበው፣ መጋረጃው ተዘግቶ፣ በምሽት ደረቅ ሶሴጃቸውን በድንች ሾርባ እየተመገቡ ተወያዩባቸው፡፡‹ፈካ› ባለው…
Read 353 times
Published in
ጥበብ
“ራስህን ስትረዳ ስሜትህን መግራት አያዳግትም” ሰውየው በረዥምና በማይታየው እጁ ብዙዎችን አድቅቋል፡፡ አሁን ግን ጊዜውን ጨርሶ መሰናበቻው ደረሰ፡፡ በከባድ ህመም እየተሰቃየ ነው፡፡ የሚገርመው ነገር አንዳንድ ጊዜ “ሞተ”፣ “አለቀለት” ብለው ቤተሰቦቹ ሲዘጋጁ አጅሬ ነፍስ ይዘራል፡፡ ሲታመምና ሲሻለው ብዙ ዓመታት አለፉ፡፡ እሱ እንደሚያስበው፣…
Read 422 times
Published in
ጥበብ
የጋዜጣው ዜና እንደ አጭር ልብወለድ ምንጭ- ‹‹ዘ ወርልድስ ዊርደስት ኒውስፔፐር ስቶሪስ›› ትርጉም፡- ኢዮብ ካሣ ይህ አስገራሚ ታሪክ የተፈፀመው በበኪንግሃም ቤተ መንግስት እንግሊዝ አገር ውስጥ ነወ፡፡ ሐምሌ 1982 ማለዳ ላይ ነበር:: ህይወት የተለመደ ዑደቷን ቀጥላለች:: ንግሥት ኤልሳቤጥን ከእንቅልፏ ድንገት አንድ የማታውቀው…
Read 405 times
Published in
ጥበብ