ርዕሰ አንቀፅ
(በባር ወጣችም አወናሰችም) - የጉራጌ ተረት ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት በባልትናባለሙያ ነኝ የሚሉ ወይዘሮ በአንድ ከተማ ይኖሩ ነበረ ይባላል፡፡ አንድ ቀን “ዛሬ የምሠራው ገንፎ ነው፡፡ ጐረቤት ሁሉ ይጠራ” ብለው አዘዙ፡፡ ጐረቤቱ ሁሉ ተጠራና የገንፎው ግብዣ ተጧጧፈ፡፡ የዱሮ ጊዜ የገንፎ አበላል…
Read 4222 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 13 September 2014 12:56
“በአንድ ጊዜ ከላሟ፤ ሥጋዋንም፣ ወተቷንም፣ ጥጃዋንም ማግኘት አይቻልም!”
Written by Administrator
የራሺያው መሪ ስታሊን ከዕለታት አንድ ቀን እንዲህ አደረገ አሉ፡፡ ሰዉን ስብሰባ ጠርቷል፡፡ ተሰብሳቢው ፀጥ ብሎ ያዳምጣል፡፡ከተሰብሳቢው መካከል ድንገት አንድ ሰው አስነጠሰው፡፡ ስታሊን ንግግር ከሚያደርግበት ምስማክ ቀና ብሎ፤ በቁጣ፣ ኮስተር ባለው ድምፁ፡- “ማነው አሁን ያስነጠሰው?” አለና ጠየቀ፡፡ ማንም አልመለሰም፡፡ ሁሉም ጭጭ…
Read 4978 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 06 September 2014 10:41
ራሷ ከትፋው ታነቀች፣ ራሷ ጠጥታው ትን አላት ራሷ ሰቅላው ራቀ፣ ራሷ ነክታው ወደቀ!
Written by Administrator
በአሜሪካኖች ዘንድ የሚነገር አንድ ቀልድ መሳይ ተረት እንዲህ ይላል:- ከዕለታት በአንደኛው አዲስ ዓመት ዕለት አምላክ ሶስት ታዋቂ ሰዎችን ጠራ 1ኛ/ ቢል ጌትስን 2ኛ/ ቦሪስ ዬልሲንን 3ኛ/ ቢል ክሊንተንን ከዚያም “የጠራኋችሁ አንድ አስቸኳይ መልዕክት ስላለኝ ነው” አለ፡፡ ሁሉም በችኮላና በጉጉት “ምንድን…
Read 6571 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 30 August 2014 10:51
አገሩን የማያውቅ ሰው መሬት እየረገጠ መሬትን ይረግማል - የአፋር ተረት
Written by Administrator
(Baaxo’gini baaxot yaagiteeh, baaxo abaara) - የአፋር ተረትየሚከተለውን የፃፉልን እጓለ ገብረ ዮሐንስ ናቸው፡፡ “የከፍተኛ ትምህርት ዘይቤ” በሚለው መጽሐፋቸው ውስጥ ነው፡፡ በግሪክ ሜቶሎጂ የሚገኝ አንድ ትልቅ ተረት አለ፡፡ (ይህም ስለ ፕሮሚሴቭስ የሚነገረው ነው፡፡ ትልቅ ምሥጢር በውስጡ ደብቆአል፡፡ ፕሮሚሴቭስ በሚል አርእስት የቀድሞውን…
Read 5274 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
- የኢራናውያን አባል ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የሰርከስ ትርዒት ይታይ ነበር፡፡ ከሰርከሱ ጋራ አንድ ግዙፍ ሰው ታየ፡፡ የትርዒቱ አካል ነበር፡፡ ይህ ግዙፍ ሰው አንድ ብርቱካን ያወጣና እንደ ጉድ ይጨምቀዋል - እስከመጨረሻው እንጥፍጣፊ ጠብታ ጨመቀው፡፡ ጉድ ተባለ ተጨበጨበ!ከዚያ የፕሮግራሙ መሪ፤ “ይህ…
Read 5079 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 16 August 2014 10:36
ዕዳ የሌለበትን ድህነት እና በሽታ የሌለበትን ክሳት የሚያህል ነገር የለም! (የወላይትኛ ተረት)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ትናንሽ ልጆች ወደ ት/ቤት እየሄዱ ይጨዋወታሉ። የአንደኛው ልጅ አባት ወፍራም ናቸው፡፡ በዛ ላይ ሀብታም ናቸው፡፡ ትልቅ ህንፃም ይገነባሉ፡፡ የሁለተኛው ልጅ አባት ምስኪን ናቸው፡፡ ከሲታ ናቸው፡፡ በአንዲት የጭቃ ቤት ነው የሚኖሩት፡፡ የሀብታሙ ልጅ - የእኛን ፎቅ አየኸው?…
Read 8323 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ