ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 28 July 2018 15:27
“ትላንት ማታ ቤትህ ስትገባ የመታህ የድንጋይ እንቅፋት ዛሬም ከደገመህ፤ ድንጋዩ አንተ ነህ”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ይጭነው አጋሠሥ፣ ይለጉመው ፈረስ የነበረው፣ ለምድር ለሰማይ የከበደና ባለሙያ የሆነ፤ ትልቅ ጌታ፤ በአንድ አገር ይኖር ነበር፡፡ አሽከሮቹ፣ ባለሟሎቹ፣ ጋሻ- ጃግሬዎቹ ሥፍር ቁጥር የላቸውም፡፡ ከአሽከሮቹ መካከል ሁለት በጣም የሚተሳሰቡ፣ በጣም የሚግባቡ፣ ስራ ከመሥራታቸው አስቀድመው የሚመካ ኩሩ ቅንና…
Read 9104 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አያ አንበሶ ለዱር እንስሳት ሁሉ አንድ መልዕክት አስተላለፈ፡-“እስከ ዛሬ መኖሪያ ደናችን ላይ ጥፋት ያላደረሰ እንስሳ፣ እኔ ቤት መጥቶ ፀበል ይቅመስ!” አለ፡፡ የዱር እንስሳት ሁሉ እየተጋፉ መጡ፡፡ እራሳቸውን የተጠራጠሩ ግን ቀርተዋል፡፡ “አሁንስ አያ አንበሶ አበዛው! እንዳለፈው ጊዜ ቤቱ…
Read 8502 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ገበሬ በሬው ይጠፋበታል፡፡ በሬውን ለመፈለግ የመንደሩን ህዝብ እርዳታ ጠየቀ፡፡ መንደሬው ተሰባስቦ ሊያፋልገው ወጣ፡፡ አገሩን አሰሱት፡፡ ከሰው ሁሉ አንድ ሰው ፍለጋው ላይ በጥብቅ የተሰማራ አለ፡፡ ፈልገው ፈልገው በሬው ታሥሮ የተደበቀበት በረት አጠገብ ሊደርሱ ሲሉ ያ ሰው ያከላክላል፡-…
Read 10176 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 07 July 2018 10:49
አዲስ ጠላ በአሮጌ ጋን ወይስ አሮጌ ጠላ በአዲስ ጋን ወይስ ሁለቱም አዲስ?!
Written by Administrator
እንደ ሥነ-ተረት በሀገራችን የሚነገር አንድ ታሪክ አለ፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን የጎረቤቱን አገር በመውረር የታወቀ አንድ ንጉሥ ነበረ፡፡ ይህ ንጉሥ እንደለመደው አንድ ዓይነት ጎሣ የሚኖርበትን ጎረቤት አገር ወረረና አገሬውን አስገብሮ ገዥ ሆኖ ያስተዳደር ጀመር፡፡ ያም ሆኖ የአገሬው ህዝብ የተገዛለት እየመሰለ አንድ…
Read 7692 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የቱርኮች ተረት እንዲህ ይላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ ዛፍ ጥላ ሥር ተቀምጠው እናትና ልጅ ይወያያሉ፡፡ልጅ:- እማዬ?እናት:- ወዬልጅ:- ስንት አባቶች ናቸው ያሉኝ?እናት:- ሰባት ናቸውልጅ:- መቼ መቼ አገባሻቸው?እናት:-የመጀመሪያውን ሰኞ ለታልጅ:- ሁለተኛውንስ?እናት:- ማክሰኞልጅ:- ሦስተኛውንስ?እናት- ዕሮብ ለታልጅ:-አራተኛውንስ?እናት:-ሐሙስ ለታልጅ:-አምስተኛውንስ?እናት:-ዓርብ ለታ?ልጅ:- ስድስተኛውንስ?እናት:-ቅዳሜ ለታልጅ:- ሰባተኛውንስ?እናት:- እሑድ…
Read 8217 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 June 2018 12:21
“ወዳጅና ወዳጅ፣ የተጣላ እንደሆን መታረቁም አይቀር፣ እንደጥንቱም አይሆን” - ( አገርኛ ግጥም)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን፣ ኢትዮ-ኤርትሪያ ጦርነት ሊጀመር ሰሞን፤ አንድ ክስተት ላይ ተመርኩዞ በዚህ ጋዜጣ፣ ተረት መሰል ትርክት አቅርበን ነበር፡፡ አንዳንድ ዕውነት እጅግ ሲቆይ ተረት ይመስላል፡፡ ዕውነትና ተረት አንዳንዴ በጣም ከመቀራረባቸው የተነሳ አንዱ አንዱን ተክቶ የሁኔታዎች መግለጫ፣ አሊያም የሂደቶች አንዳች መተንተኛ ይሆናል፡፡…
Read 11128 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ