ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ምናምኒት ፀጉር ራሳቸው ላይ የሌላቸው መላጣ ጓደኛሞች ረዥም መንገድ ሊሄዱ ተቀጣጥረው ተገናኙና ጉዞ ጀመሩ፡፡ ጥቂት እንደተጓዙ ከርቀት አንድ እንደወርቅ የሚያበራ ነገር አዩ፡፡ አንደኛው፤ “መጀመሪያ ያየሁት እኔ ስለሆንኩኝ ለእኔ ይገባኛል” አለ፡፡ ሁለተኛው፤ “አንተ አይደለህም፡፡ እንዲያውም ያ ምን…
Read 4513 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ቤተሰብ ውስጥ ያለ ህፃን እያለቀሰ ያስቸግራል፡፡ ቢያባብሉት፣ እሹሩሩ ቢሉት አሻፈረኝ አለ፡፡ በማባበል እምቢ ሲል ማስፈራራት ጀመሩ፡፡ “እንግዲህ ዝም ካላልክ ለአያ ጅቦ ልንሰጥህ ነው” አለች እናት፡፡ “ዋ በመስኮት ነው የምወረውርህ!” አለው አባት፡፡ ይህንን ሲሉ ለካ አያ ጅቦ…
Read 10190 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ፅሁፍ የሚከተለውን አስፍሯል፡፡ “አንድ ጉብል አንዲትን ጉብል ለማግባት መንገድ ላይ ነው፡፡ “እንደምወድሽ ታውቂያለሽ?” አላት፡፡ “አዎ በደምብ አውቃለሁ” ብላ መለሰች፡፡ “እንግዲህ የነገ ዕጣ ፈንታችንን ለመወሰን መወያየት መጀመር አለብን”“ደስ ይለኛል” “መቼ እንደምንጋባ መወሰን ይኖርብናል”“ትንሽ አልፈጠነም”“እንዲያውም! ለገና በዓል ማለቅ ያለበት ነገር ነው”“ቢያንስ…
Read 4639 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“አዝማሪና ውሃ ሙላት” የሚለው የከበደ ሚካኤል ግጥም እንዲህ ይላል፡- አንድ ቀን አንድ ሰው፣ ሲሄድ በመንገድ የወንዝ ውሃ ሞልቶ ደፍርሶ ሲወርድ እዚያው እወንዙ ዳር፣ እያለ ጐርደድ አንድ አዝማሬ አገኘ፣ ሲዘፍን አምርሮ በሚያሳዝን ዜማ፣ ድምፁን አሳምሮ፡፡ “ምነው አቶ አዝማሪ፣ ምን ትሠራለህ?” ብሎ…
Read 5765 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 15 December 2018 14:41
“ከእንግዲህ እንቅልፍ የለችም፣ የዕረፍት አድባር አጣች መቅኖ ማክቤዝ እንቅልፍን ገደላት፣ በእኩለ-ሌሊት አፍኖ”
Written by Administrator
ሼክስፒር ትርጉም- ፀጋዬ ገ/መድህን የናዚ ዘመን ታሪክ ከተከሰተ ረዥም ጊዜ ቢሆነውም፣ እስከዛሬ ግን ተተርኮ አላለቀም፡፡ ይፈለፈላል፣ ይዘረዘራል፡፡ ይተረተራል፡፡ ድብቁ ይገለጣል፡፡ የተገለጠው ይብራራል፡፡ የእኛስ?ገና መፃፍ አልተጀመረም ብንል ይቀላል፡፡ ማስረጃው የሰሞኑን ዓይነቱ መራራና ጭካኔ የተሞላ ዶኩመንታሪ ነው፡፡ ጥቂት ቀልብን ሰብስቦ አድርጎ፣ መፃፍ…
Read 13953 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 10 December 2018 00:00
“አዬ ያ አስተማሪ ያለበት አባዜ አስተዋይ ተማሪ የጠየቀው ጊዜ!” የጥንት ግጥም
Written by Administrator
የዛሬውን ርዕሰ - አንቀፅ ለየት ከሚያደርጉት አንዱና መልኩንም ይሁን ገበሩን ልዩ የሚያደርገው ተረቱ በትርክት ዓይነት አለመቅረቡ ነው፡፡ ታዲያ በምን ሊቀርብልን ነው መባሉ አይቀርም፡፡ መልሱ በግጥም፣ የሚል ነው! በማን ግጥም? በፀሐፌ ተውኔትና ገጣሚ መንግሥቱ ለማ፡፡ የመንግሥቱ ለማ ግጥምን የመረጥነው ተራኪ በመሆኑ…
Read 8147 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ