ልብ-ወለድ

Rate this item
(3 votes)
በእውነተኛ ታሪክ ላይ ተመርኩዞ የተፃፈ ባለፉት አስራ አምስት ቀናት መንፈሱ ክፉኛ ታውኮ ነበር፡፡ በተለይ ትላንት ሌሊት በህልሙ ጣዕረሞት ሲያስጨንቀውና ሲያሰቃየው ነው ጐህ የቀደደው፡፡ ከእንቅልፉ እንደነቃ ሻወር ወሰደና ድካሙን ለማስታገስ ሞከረ፡፡ የዛሬ ሁለት ዓመት ለምርቃት አድርጐት የነበረውን ግራጫ ገበርዲን ኮትና ሱሪውን…
Saturday, 13 August 2011 09:35

አህያ እና ጥናት

Written by
Rate this item
(7 votes)
የጋማ እንስሳት ጥበቃና እንክብካቤ ባለስልጣን የአመቱን በጀት ሊዘጋ የቀናት ዕድሜ ቀርቶታል፡፡ በበጀት አመቱ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በርካታ ተግባራትን ቢያከናውንም ከተያዘለት አመታዊ በጀት አስራ ስድስት በመቶውን ብቻ ነበር የተጠቀመው፡፡ ይህ ደግሞ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱን ዋና ዳይሬክተር ስጋት ውስጥ ጥሏቸዋል፡፡ በጀቱን ጥቅም…
Rate this item
(3 votes)
ስለፀሐፊዋከሜክሲኮ ተነስተው አሜሪካ ሺካጐ ከደረሱ እንግሊዝኛ ተናጋሪ ወላጆች የተገኘችው ሳንድራ ሲስኒሮስ እ.ኤ.አ በ1984 ዓ.ም ነው ሁለት ሚሊዮን ቅጂ ተሸጧል የሚባለውና መወድስ የሚዘንብለት The House on Mango Street የሚሰኝ እጥር ምጥን ያለ መጽሐፏን ያሳተመችው፡፡ የመጽሐፉ ስኬት እንዲሁም ከዚያ በኋላ አደባባይን ያወቁ…
Sunday, 31 July 2011 13:55

አልማዝ

Written by
Rate this item
(6 votes)
ወደ አውሮፕላን ማረፍያው የደረሰው በጊዜ ነበር፡፡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ በሙሉ አድርጓል፡፡ የደቡብ አፍሪካው አየር መንገድ የበረራ ቁጥር 892 አውሮፕላን አዲስ አበባ የሚገባው ልክ ከጠዋቱ 4 ከ15 ደቂቃ መሆኑን ጠንቅቆ ያውቃል፡፡ በዚያ አውሮፕላን አንዲት ህጻን ልጅ አቅፋ በምታመጣው አሻንጉሊት ውስጥ የተደበቀው ዕቃ…
Sunday, 24 July 2011 07:44

ፎቶግራፎች

Written by
Rate this item
(9 votes)
ከአቢጃን ተነስቶ ካልካታ ከገባ 3ኛ ቀኑን ይዟል፡፡ ይህች በህዝብ የተጨናነቀች ታላቅ ከተማን እንደረገጠ የካልካታ ተወላጅ የሆኑት የ10ኛ ክፍል ህንዳዊ መምህሩ ስለዚህች ከተማ በአድናቆት የተናገሩትን አስታወሰና ቃላቱን በውስጡ አነበነበው ‘KALKATA IS A BIG CITY WHEN YOU THROW A STONE FROM THE…
Page 67 of 67