ልብ-ወለድ
ፀሐይ በለስላሳ ነፋስ ታጅባ ወደ ሠፈሯ እየወረደች ነው፡፡ ፀጥታው ደስታን ይወልዳል…የሬስቶራንቱ፡፡ እዚህ፤ ድርብ…አይኗ ልብን ሠርስሮ ያደማል፣ ስባ በምታጉተለትለው የሲጃራ ጭስ ህልሟን የምትፈልግ ነው የሚመስለው፡፡ ክፉ ህልም፡፡ አጠገቧ የተቀመጠው ግራ ገብቶታል፡፡ እዛ፤
Read 4187 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሲዘንብ ሁሌ የሚታወሰኝ ቦታ አለ፡፡ አሁን ከዛ ቦታ ፊት ለፊት ቆሜያለሁ፡፡ ዝናቡን የመፍራት ፍላጐቱ ስለሌለኝ ዝናቡ አፍቅሮኛል፡፡ ዝናብ በግድ ያፈቅራል… ልንሸሸው ብንፈልግም እኛን ፍለጋ ቁልቁል መወርወሩን አያቆምም፣ ብንጠለልም ስብርባሪ ድንጋይ እየፈለገና እየተጋጨ ከእግራችን ስር ማልቀሱን አይዘነጋም፡፡ ጥላቻን ወደመውደድ ሃይል የሚለውጥ…
Read 3751 times
Published in
ልብ-ወለድ
ለስለስ ያለ ነፋስ … እማያዝኑ፤ ሰው … ያፈራቸው የሰው ፍጡሮች … ያኮረፈ … ድብርታም ነፋስ … ሁሉም ይርመሰመሳሉ፡፡ *** ፀሐይዋ… የፈሪ ሰው ፈገግታ… (ግማሽ) ለመሳቅ የተከለከለች ትመስላለች፡፡ ስስታም ሰው ይመስል … ፈገግታዋን ቆጥባለች፡፡ ምልዕተ … መሀል አሸዋው ላይ ዝርፍጥ ብላ…
Read 3683 times
Published in
ልብ-ወለድ
ህልም - ወለድ ታሪክ ሊልሌ ቀኑን ሙሉ በሥራ ተወጥሬ ስለምውል ስለብቸኝነቴ ለማሰብ ፋታ የለኝም፡፡ ብቸኝነቴ ትዝ የሚለኝ ሲጨልም ነው - ፀሃይ ስትጠልቅ፡፡ ጨለማው ከች ሲል የብቸኝነትን ብርድ ልብስ ያከናንበኛል፡፡ በተለይ ወደ ተከራየኋት አንዲት ክፍል ቤት ሳመራ ብቻዬን ሆኜ አላውቅም፡፡ ከጐኔ…
Read 5824 times
Published in
ልብ-ወለድ
የህሊና ቡታ፤ በሻቃ ማንነት ይሰጣል፡፡ ለሰብእ የማዘን እንግልት፣ ፍቅር ሲያስነጥስ አይነት የትንታ እንጉርጉሮ አለው…፡፡ በሃሳብ ማሳ ላይ መሽቀዳደም ከድካም ክሳት እንጂ ካሸናፊነት ህብር የለውም… ጉዞው የዘላለም ፉጨት ነው፤ …ልክ ከሰማይ ላይ እንደሚበር አይነት አሞራ ከክንፉ ጫፍ እንዳለ እርግብግቢት… ልክ መነሻው…
Read 4237 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከስድስት ወራት በፊት ወደ አዲስ አበባ የመጣሁት እናቴ ያወጣችልኝ ‘ማስረሻ የተሰኘ ስሜን ከቡሬ ወረዳ ሕዝብ አልፎ መላው ኢትዮጵያዊ እንዲያውቀው ለማድረግ በማሰብ ነበር። ሆኖም እንዳሰብኩት አልሆነም። እንኩዋን በመላው ኢትዮጵያ ሊታወቅ ቀርቶ እኔም ራሴ ወዲያው ነበር የገዛ ስሜን የረሳሁት። በአስተናጋጅነት በተቀጠርኩበት ሆቴል…
Read 4183 times
Published in
ልብ-ወለድ